የዘንድሮዋን ዳግማይ ትንሣኤ በጨረፍታ

ለዳግማይ ትንሣኤ እሁድ የተለየ አዋጅ የወጣ ይመስል ነበር
(ማህደር ዳ. | ኢዛ) ባለፈው እሁድ ሚያዝያ 18 ቀን 2012 ዓ.ም. ነው። በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ዳግማይ ትንሣኤ ነበር። በዚህ ዕለት ዘመድ አዝማድ የሚገናኝበት፤ አክፋይ ይዞ እንኳን አደረሳችሁ፣ እንኳን አደረሰን የሚባባልበት ቀን ነው። እንዲህ ያለውን የእንኳን አደረሳችሁ መልእክትና መልካም ምኞት ለመግለጽ አገር አቆራርጠው ወላጆችና አማች ቤት የመሔዱ ልምድ በአብዛኛው የአገሪቱ ማኅበረሰብ ዘንድ የሚከናወንበት ነው። የቆየ ወግና ልማዳችን ኾኖ ለዘመናት እየኖርነው እስካሁን ደርሰናል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...