ድል! ለኢትዮጵያችን የኦሎምፒክ አምባሳደሮች

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

“ጎሰኝነትን ተዋጉ፤ ለሰብዓዊነት ቁሙ!” ለአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ

በሎንዶኑ የ2012 ኦሎምፒክ ተሳታፊ የሆኑ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች

ውድ የኢትዮጵያችን ልጆች አገራቸውን፣ ህዝባችውንና መላውን አፍሪካን በመወከል ላለፉት ሃምሳ ስድስት ዓመታት በኦሊምፒክ አደባባይ ያስመዘገቡት ወርቃማ ገድል የውርደታችን ማገገሚያና የበጎ መልካችን ማሳያ በመሆኑ ከቶውንም ከልባችን ሊሰረዝ የሚችል አይሆንም። በተለይም በአምባገነኖች በትር ተገፍተው አገራቸውን በመልቀቅ በስደት ለሚኖሩ የኢትዮጵያ ልጆች የኦሊምፒክ ተዋናይ ስፖርተኞቻችን የሃፍረታቸው ሁሉ ማርከሻና ኩራታቸው ሆነው ኖረዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኢትዮጵያ ሕዝብ በተደጋጋሚ ለሚያቀርበው የትብብር ጥሪ ምላሽ መስጫው አሁን ነው!

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ከአንድነት ሰሜን አሜሪካ የድጋፍ ድርጅቶች ማሕበር የተሰጠ አስቸኳይ መግለጫ

ጁላይ 21 / 2012

የአንድነት ሰሜን አሜሪካ የድጋፍ ድርጅቶች አመራር ባደረገው ልዮ እና አስቸኳይ ስብሰባ በሃገራችን ኢትዮጵያ ያንዣበበውን ፈርጀ ብዙ አደጋዎች ተገንዝቦ፤ የመፍትሄ መንገዶችን በስፋት መርምሯል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ሠላማዊ ትግል በአፈናና በእንግልት ሊቀለበስ አይችልም (አንድነት)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

UDJ አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) ከአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) የተሰጠ መግለጫ

ሐምሌ 6 ቀን 2004 ዓ.ም. በሁላችንም ዘንድ ይጠበቅ የነበረው በእነ አንዱዓለም አራጌ ፋይል ክስ የተመሰረተባቸው ወንድሞቻችን ላይ ከ13 ዓመት እስከ እድሜ ልክ የሚደርስ የቅጣት ውሳኔ ተላልፎባቸዋል። አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ ቀደም ሲል በሰጠው መግለጫ ግልፅ እንዳደረገው አብዩ ጉዳይ በፍርድ ቤት የሚሰጠው የቅጣት ውሳኔ ክብደትና ቅለት ሳይሆን ጥፋተኛ መባልና ያለመባላቸው ላይ እንደነበር ማስታወስ ተገቢ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ