የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ለ45ኛው የካቲት 11 በዓል ያስተላለፈው መልእክት
ከትግራይ የብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት የተላለፈ መልእክት
አኩሪው የትግራይ ሕዝብ የጸረ ጭቆና ተጋድሎና መሥዋዕትነት በከሠሩ ኃይሎች ኣይራከስም ፤ የቡዱናዊ ፍላጎት መጠቀሚያም አይሆንም እጅግ የተከበርከውና ከባድ የሕይወት መስዋእትነትን ጨምሮ ውድ ዋጋ በመክፈልና መራራ ትግል በማካሔድ ለራስህ ብቻ ሳይሆን ለወገኖችህ የሚተርፍ ድል ያስመዘገበከው መላው የትግራይ ሕዝብ እንኳን ለ45ኛው የካቲት 11 በዓልህ በሰላም አደረስህ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



