የዜጎችን ሰቆቃ እና በደል ችላ ማለት ከግፈኞች ጋር እንደመተባበበር ይቆጠራል!! (ሰማያዊ ፓርቲ)

Blue party ሰማያዊ ፓርቲሰማያዊ ፓርቲ በሳውዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎቻችን ላይ የሳውዲ መንግስት እያደረሰ ያለውን እስራት፣ ስቃይ እና ግድያ በመቃወም እና ህይወታቸው ላለፈ፣ ለተደበደቡ እንዲሁም የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ህዝቡ ሃዘኑን እንዲገልጽ በመጪው እሁድ በሚደረገው ታላቁ ሩጫ ላይ የሚሮጡ ተሳታፊዎች ጥቁር ሪቫን አድርገው እንዲሮጡ ጥሪ ማስተላለፉ የሚታወቅ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የእግዚአብሔር ምስክሮች እንሁን (ጸደንያ ቅድስት ማሪያም ቤ/ክ በቫንኩቨር)

በስመ አብ በወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን!!

 

ከቫንኮቨር ፀደንያ ቅድስት ማሪያም  ቤተክርስትያን  የተሰጠ የአቋም  መግለጫ በሕጋዊውና በብፁእ አቡነ መርቆሪዮስ የሚመራው የኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ያስተላለፈዉን የአቋም  መግለጫ ስለመደገፍ።

 

ለአምላካቸዉ  ለእግዚአብሄር አምላክነት በግልፅ ስለመሰከሩና  ስለተጋደሉ አባቶቻችን በቅዱሳን  መጻህፍት እንደተፃፈው   በብሉይ ኪዳን   ነቢያት አባቶቻችን ፣ በአዲስ ኪዳን ሐዋሪያት አባቶቻችን ፣ ባደረጉት ተጋድሎዎች ተጠብቆ የኖረዉን ስርዓት እኛም  በዚህ ዘመን የምንገኝ በክርስቶስ ደም የቆመችዉን የኢትዮዽያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያናችንን ዶግማና ቀኖናዋን  ሳይፋረስ የመጠበቅና የማስጠበቅ ብሎም ለትውልድ የማስተላልፈ  ክርስቲያናዊ አደራ አለብን።

 

(ሙሉውን መግለጫ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)

"የህወሓት/ኢህአዴግን አሸባሪ አገዛዝ በጋራ እንታገል" ሸንጎ

ከ”የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ” የተሰጠ መግለጫ

የካቲት 2፣ 2005 (Feb 9, 2013)

ባለፉት ጥቂት ቀናት የህወሓት/ኢህአዴግ መንግስት በቁጥጥሩ ሥር የሚገኙትን የኢትዮጵያ ሬዲዮና ቴሌቪዥን አገልግሎቶችን በመጠቀም፣ በእስር ላይ የሚገኙ የሙስሊሙ ማህበረሰብ መሪዎችን የሚወነጅል ሠፊ ቅስቀሳ በማካሄድ ላይ ይገኛል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ