የኢትዮጵያ ወጣት እንደ ፈንጂ ቦምብ! ከአለማየሁ ገብረማሪያም
በኢትዮጵያ ውስጥ በመታየት ላይ ያለው ሁኔታ ወጣቱ የመፈንጃ ጊዜውን እንደሚቆጥር ፈንጂ መሆኑን ያመለክታል። ወጣቱ በሁለንተናዊ ፍርሀትና መሳቀቅ ውስጥ መሆን፣ ተስፋ ማጣት፣ በሀገሪቱ ላይ እያቆለቆለ የሚሄደው የኢኮኖሚ ቅድቀት፣ በሚተገበረው የኢኮኖሚ ቀውስ እና የፖለቲካውና የሀገሪቱ እድገት መጨንገፍ ዋነኛ መረጋገጫዎች ናቸው። (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)



