የኢሕአፓ መድፍ ተሰማ! (ተሰፋዬ ገብረአብ)
ኢህአፓ የተባለት ሰዎች የኮልኔሌ መንግስቱን መፅሃፍ ስካን አድርገው በድረገፅ ሲለቁት ከተቃወሙት አንዱ እኔ ነበርኩ። የተቃወምኩበት ምክንያት፣ “ለኮልኔሉ መብት ጥብቅና ለመቆም”፣ ወይም “አሳታሚውን ከኪሳራ ለማዳን” አይደለም። ከመርህ አንፃር ነበር። ባህሉ በጣም አደገኛ መሆኑን በመረዳት ነበር። ድርጊቱ ፀረ እውቀት ስለሆነ ነበር። ተራ የንግድ ጉዳይ አልነበረም። አምርሬ የተቃወምኩት በተለይም በቀጥታ እኔንም ስለሚመለከተኝ ነበር። (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)