ከሁሉ አስቀድሜ ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና ይህን “የቃሊቲው መንግስት” የተሰኘውን መጽሃፍ ጽፈህ፡ የታሪክ ማጣቀሻ ሰነዶቻችን አቅም በማጎልበትህ እንሆ ምስጋናዬ ይድረስህ እላለሁ።


እንደ መንደርደሪያ ስለ መጽሃፉ ጠቅላላ ይዘት ፡

የመጽሃፉ የፊት ሽፋን ከፍ ካለ ቦታ ላይ በተደቀነ ካሜራ የተነሳ በ1997 ምርጫ ዋዜማ በአዲስ አበባ ከተማ ቅንጅትን ደግፎ የተሰለፈውን በሚሊዮን የሚገመት ህዝብ ያሳያል። በምስሉ ራስጌ በደመናማው የአዲስ አበባ ሰማይ ባንዲራችን ስትውለበለብ እናያለን። ከባንዲራዋ ዘንግ ስር “የቃሊቲው” መንግስት” የሚለው የመጽሃፉ ርዕስ በቀይ ቀለም ጎላ ብሎ ተጽፏል። በስተ ግርጌ ደግሞ ሰልፍ የወጣውን ህዝብ አንድ ግቢ ውስጥ ያለ ያስመሰለው ያዛገ ቆርቆሮ አጥር ይታያል። (ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ