የሌለውን ፍለጋ (ክፍል ሁለት)

የስደተኛው ማስታወሻ በተስፋዬ ገብረአብ Yesedetegnaw Mestawesha by Tesfaye Gebreabበይምርሐነ ክርስቶስ ጣራ ላይ የሚገኘው የዳዊት ኮከብዳንኤል ክብረት

ባለፈው ሳምንት ተስፋዬ ገብረ አብ አቡነ ተክለኃይማኖትን በተመለከተ ያነሣቸውን ነጥቦች ማየት ጀምረን 'የሦስቱን ተክለ ሃይማኖቶች' ጉዳይ ለዛሬ አቆይተነው ነበር። እንቀጥል።

1) የሰባተኛው መክዘ ተክለኃይማኖት
ተስፋዬ የጠቀሳቸው የሰባተኛው መክዘ ተክለኃይማኖት የሉም። እስካሁንም እንደርሱ ፈጠራቸውን የሚናገሩ እንጂ ማስረጃ ያመጡ አልተገኙም።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የሌለውን ፍለጋ (ክፍል አንድ)

የስደተኛው ማስታወሻ በተስፋዬ ገብረአብ Yesedetegnaw Mestawesha by Tesfaye Gebreabዳንኤል ክብረት
ተስፋዬ ገብረአብ "የስደተኛው ማስታወሻ" የተሰኘ መጽሐፍ ማውጣቱንና ባነበው መልካም እንደሆነ ገልጦ አንድ ወዳጄ "ስስ ቅጅውን" ከሀገረ አሜሪካ ላከልኝ። ከዚህ በፊት ሌሎች መጻሕፍቱን አንብቤያቸዋለሁ፤ በአጻጻፍ ችሎታው የምደሰተውን ያህል እንደ አበሻ መድኃኒት ነገሩን ሁሉ እርሱ ብቻ የሚያውቀው ምስጢር ስለሚያደርገው፤ በአንዳንድ ጉዳዮችም ሆን ብሎም ሊያናጋቸው የሚፈልግ ኢትዮጵያዊ እሴቶች ያሉ ስለሚመስለኝ፤ ተስፋዬ ለምን እንደዚህ ይጽፋል? እያልኩ የምጠይቃቸው ነገሮች ነበሩ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ተስፋዬ ገብረአብ እና የመከነ ብዕሩ

ከቡርቃ ዝምታ እስከ የስደተኛው ማስታወሻ

Yesedetegnaw Mestawesha by Tesfaye Gebreab የስደተኛው ማስታወሻ በተስፋዬ ገብረአብመስፍን አማን (ከሃርለም፣ ኔዘርላንድ)

ከጥቂት ሳምንታት በፊት አንድ ቅዳሜ ሻይ ቡና ለማለት አምስተርዳም ከወዳጆቼ ጋር በነበረኝ ቀጠሮ ላይ እንደአጋጣሚ ተስፋዬም በመሃላችን ተገኝቶ ነበር። የባጥ የቆጡን ስናወራ፣ ስለአዲሱ የተፋስዬ መጽሐፍ አንስቶ የውይይታችንን አቅጣጫ ቀየረው። በመሃሉ ተስፋዬ፣ ከመጽሐፉ ውስጥ አንዳንድ የማልወዳቸው ምዕራፎች ቢኖሩ ትችቶቹን የምቀበል ስለመሆኔ አስረግጦ ጠየቀኝ?።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የአሲምባ ፍቅር - ትችት (ሐተታ) - ሽፈራው

የመጽሐፉ ርዕስ - የአሲምባ ፍቅር
ደራሲ- ካህሳይ አብር (አማኑኤል)
ትችት (ሐተታ) - ሽፈራው
"ማን ያውራ የነበረ" እንዲሉ "ለቀባሪ አረዱት" እንዳይሆን፤ ለስራ ጉዳይ ወደ ኮሎራዶ (ዴንቨር) በሄድኩበት ጊዜ አማኑኤል ማንጁስ ዴንቨር መኖሩን ሰምቼ ስለነበር ስልክ ደወልኩለት። በአንድ የኢትዮጵያ ሬስቶራንት ተቀጣጥረን ለመ መሪያ ጊዜ ከ30 አመት በኃላ መሆኑ ነው አማኑኤል ጋር ተገንኘን። ለረጅም ጊዜ በዝምታ ከተያየን በኃላ አማኑኤል ሽፈራው አልተቀየርክም አለና እንደገና እቅፎ ሳመኝ። አይ አንተስ ብዙ ተቀይረ ል ማንጁስ አይደለህም? ይህ ውፍረት ይህ ቁመት ከየት መጣ አልኩት። አማኑኤል ብዙ መናገር ሳይፈልግ እንባው ጠብ ጠብ ማለት ሲ ምር እኔም ለምን ታለቅሳለህ? ብዙ መከራ ስቃይ ወጥተን በህይወት ለመገናኘት በመብቃታችን የሚያስደስት ነው። ለአምላካችን ምስጋና የሚገባው ነው ብዬ ለማጽናናት ሞከርኩ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ምስጢሩ - ፬

ወለላዬ ከስዊድን (ክፍል አራት)

The Secret ምስጢሩ

ምስጢሩ አሁን በኃይለኛ ሂደት ላይ ወቷል። እርስዎም የውለታ ምስጋናን፤ የሚፈልጉትን ነገር በዓይነ ህሊና አስቀድሞ ማየትን፤ የተግባር ኃይልን ሂደቶች የሚረዱበት ምዕራፍ ላይ ደርሰዋል ማለት ነው። ለመሆኑ አስቀድመው ይሄን ሁኔታ የተሸጋገሩ ምን ይላሉ?

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኢህአዴግን እከስሳለሁ

Ehadegen Eksesalehu  by Alemayehu Gelagayeደራሲ፤ ዓለማየሁ ገላጋይ
ቅኝት፤ መስፍን ማሞ ተሰማ

መንደርደሪያ
ሰቀቀን ጭንቀታቸውን እንደ ተጋቦ የሚያጋቡ፤ ግፍና በደሉን ጠኔና ጣዕሩን እንደ ሾተል አሹለው፤ ከልብ የሚቸክሉ ከአእምሮ ጓዳ የሚቀብሩ፤ አዝነው የሚያሳዝኑ፤ ተቃጥለው የሚያሳርሩ...ፍትህ ተሟጋች፤ ነፃነት ተፋራጅ፤ ጧፍ ነዳጅ...ደራሲያን፤ ቀመረ ቃላት ጠቢባን...ቢኖሩም...የብዕር ትሩፋታቸው ጨለማን ተጋፍቶ ጨለማን ተዋግቶ የወጣው - 'ኢምንቱ' ነው። እነርሱም ቢሆኑ ታዲያ፤ በጨለማ እንደሚተኮስ ርችት ወጋጋናቸው አድማስ ካድመስ የሚያሳይ ብርሃን ሆኗልና፤ እሰየው!!

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ምስጢሩ - ፫

The Secret ምስጢሩ ወለላዬ ከስዊድን
ስለተከሰተው ሚስጥርና የሚስጥሩን ቀላል መደረግ አሁን የሚጠይቁኝ አይመስለኝም። ይልቁንም አጠቃቀሙ እንዴት ነው? ይሉኝ ይሆናል። ለዚህ በክፍል ሦስት ጽሁፌ መልስ ይዣለሁ። ከዛ በፊት ግን ታላቁ መጽሐፍ በዚህ ጉዳይ ላይ ምን ይላል? የሚስጥሩ ተጠቃሚዎችስ ምን ይነግሩናል? ይሄን አንብበው ወደ ሚስጥሩ አጠቃቀም ይሻገሩ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ምስጢሩ - ፪

The Secret ምስጢሩ ወለላዬ ከስዊድን
የግጥም አፃፃፍ ዘዬን ያመጡ ነፍሳቸው ትባረክ። "ምስጢሩ ቀላል ተደረገ" የሚለውን የምስጢሩን ሁለተኛ ክፍል እነሆ! በአጭር መስመሮች ግጥም ማጠቃለል ቻልኩ። የዚህን ስራ የመጀመሪያ ክፍል ያነበቡ አስተያየት ሰጭዎች "አቀራረብህ መጽሐፉን ላነበቡ ይገባ እንደሆን እንጂ፤ ለሌላው አንባቢ ግልጽ ሊሆንለት አይችልም!" አሉኝ። ለትሁት አስተያየታቸው ምስጋናዬ ከፍ ያለ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ምስጢሩ - ፩

The Secret ምስጢሩወለላዬ ከስዊድን
"The Secret" በሚል ርዕስ አውስትራሊያዊቷ ሮዳ ቢየርን ጽፋው፣ ጋሻው አባተ "ምስጢሩ" በማለት ወደ አማርኛ የመለሰውን መጽሐፍ በአድናቆት አነበብኩ። ምስጢሩ ... "ወዳንተ የሚመጣውን ማንኛውንም ነገር ወደ ሕይወትህ የምትጎትተው አንተው ነህ" ይለናል። አዎን! በእርግጥ ብዙዎች ምስክርነት ሰጥተውበታል። ይህም በመጽሐፉ ላይ ተካቶ ይገኛል። መጽሐፉ በአስራ አንድ ርዕሶች የተከፋፈለ ነው። ከዛ ውስጥ የመጀመሪያውን ዕርስ ማጠቃለያ ፍሬ ሀሳብ፤ በግጥም ስሠራው እንዲህ እንሶና ጭምቅ ብሎ ወጣልኝ። ለወገኖቼ ባካፍልስ ብዬ አሰብኩ፤ ወደናንተም ላኩት። ሁለተኛው ርዕስና ሌሎቹም ይቀጥላሉ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከ"ድርጅታዊ ምዝበራ" መጽሐፍ ላይ የተወሰደ ማስታወሻ

"ድርጅታዊ ምዝበራ" በዶ/ር አክሎግ ቢራራገለታው ዘለቀ

በቅርቡ ለንባብ የበቃው "ድርጅታዊ ምዝበራ" የተሰኘው መጽሐፍ ደራሲ ዶክተር አክሎግ ቢራራ ጎንደር ተማሪ በነበሩበት ወቅት በአንድ ነገር ተመስጠው ነበር። ይህ ምናባቸውን የገዛው ነገር በጎንደር ውስጥ እድሜው የትየለሌ የሆነ የአንድ የዋርካ ዛፍ ተፈጥሮ ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ