የትግራይ ተወላጅ የሆኑ የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የአቋም መግለጫ
ሕወሓት አሁንም የትግራይ ሕዝብ የለውጥ ተጠቃሚ እንዲሆን ከማድረግ ይልቅ የቀድሞ የማታለል ሴራውን እየተገበረበት ይገኛል
እኛ የትግራይ ተወላጅ የሆንን የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ አመራሮች፣ ባለፉት ቀናት ስለአጠቃላይ የአዲስ አበባ የፓርቲያችን መዋቅር እንዲሁም ኮቪድ 19፣ የምርጫ መራዘምና የሕግ አማራጮች በሚል ርዕስ ስናደርግ የነበረውን ውይይት በማጠናቀቅ የሚከተለውን የጋራ አቋም መግለጫ አውጥተናል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




