PM Meles Zenawi in a cageየኢትዮጵያው ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ የ2002 ምርጫን 99.6 በመቶ “አሸነፍኩ” ካሉ በኋላ፤ ጥይት በማይበሣው የመስታወት ሣጥን ውስጥ ሆነው ለ”ደጋፊዎቻቸው” በመስቀል አደባባይ ንግግር ሲያደርጉ። ግንቦት 17 ቀን 2002 ዓ.ም. (ሜይ 26 ቀን 2010 እ.ኤ.አ.) መስቀል አደባባይ የወጡት “ደጋፊዎቻቸው”፣ “ድምፃችን ይከበር!” ማለታቸውን የመንግሥት መገናኛ ብዙኀን ዘግበዋል። በምርጫ 97 መላው የኢትዮጵያ ህዝብ “ድምፃችን ይከበር!” ቢልም እንዳልተከበረለት የአምስት ዓመት ትዝታችን ነው። … ቆይ! … ቆይ! … ለመሆኑ ጠ/ሚንስትሩ 50 ብር በነፍስወከፍ ከፍለው ያስወጧቸውን ደጋፊዎቻቸውን ፈርተው ይሆን ጥይት በማይበሣው ሣጥን ውስጥ የታጀሉት?

 

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ