“‘መቆያ’ ‘መቅሰስ’ ይበሉ?” (ገላነው)
“‘መቆያ’ ‘መቅሰስ’ ይበሉ?”
ገላነው ክራር
እርሜን እግር ጥሎኝ፣ ከ‘ነሱ አደባባይ ብወጣ፣
ጆሮ መቸስ አልሰማ አይል—“መቆያ” “መቅሰስ” ሲሉ ሰማ፤
“አልሰሜን ግባ በለው! … እሱማ ሞቶ ተቀብሮ …” አልኩታ—በሹክሹክታ—ለራሴ ብቻ—ለራሴ፣
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





“‘መቆያ’ ‘መቅሰስ’ ይበሉ?”
ገላነው ክራር
እርሜን እግር ጥሎኝ፣ ከ‘ነሱ አደባባይ ብወጣ፣
ጆሮ መቸስ አልሰማ አይል—“መቆያ” “መቅሰስ” ሲሉ ሰማ፤
“አልሰሜን ግባ በለው! … እሱማ ሞቶ ተቀብሮ …” አልኩታ—በሹክሹክታ—ለራሴ ብቻ—ለራሴ፣
ሙሉውን አስነብበኝ ...




"አስፈረምናት" አሉ?
ፓራጎን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ስሟን እንኳን መጥራት እያሳቀቃቸው
‘ሴትዮዋ’ እያሉ ሁሌ ማንሳታቸው
ግልጽ ነበር እኮ በእኛዋ ሳን ሱቺ መጨናነቃቸው
ጀግናዋ ብርቱካን እንቅልፍ አሳጥታ እንዳስቃዠቻቸው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ዛሬም ”ቃሌን” ብለሽ
አሥራደው (ከፈረንሣይ)
ሞትን አትጠብቂ ባልጋ ላይ ተኝተሽ፤
ሜዳ ላይ ግጠሚው ፈረስሽን ’ቼ!’ ብለሽ፤
አጉል መደበቂያ አትፈልፍይ ዋሻ፤
ድንገት መሸሸጊያ አትፈልጊ ጢሻ፤
አትስበሪ አንገትሽን ግንባርሽ ዞር አይበል፤
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ሕብረቱን እናጥብቅ!
ወለላዬ (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ማሳጠር እንድንችል የወያኔን ዕድሜ፣
ምን ማድረግ አለብን? ተናገር ወንድሜ?
እህቴም ድምፅሽን አሰሚ እንማከር፣
ምንድነው ሃሳብሽ ለገጠመን ችግር?
ይህንን የምለው የሀገሬ ጉዳይ፣
ስላሳሰበኝ ነው ከምንግዜም በላይ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5











ምነው ዲያስፖራ!
ዳግማዊ ዳዊት This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
ትናንት ለኢህአዴግ - ሲሠራ የነበረውን - “ያን ባለጌ ወራዳ
አላዋቂ ማይም - አጎብዳጅ - ለጠላት ያደረ ክፉ ባንዳ
ትምህርት ቤት ያልረገጠ - ደፋር ማይም - የማያውቀን ዘላባጅ
ህሊናውን የሸጠ - የወራዶች ሁሉ ውራጅ”
ተማረ እንዲባል ለስሙ - በመለስ ቀጭን ትዕዛዝ
እንዲመች ሆኖ - እንዲሠራ - ለወያኔው አገዛዝ

ሙሉውን አስነብበኝ ...





ይቅርታሽን ብርቱካን
ጌድዮን በለጡ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
የውስጤ ሀፍረት
ውዳሴ ማቅረብ ቢሳነው፤
እንደ ክርስቶስ ተቤዠሽን
ማለት ብቻ ነው የመረጠው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5





ለፈርኦኑ ይቅርታ
አስራት አብርሃም
“ይቅርታ!”
“ፈርኦን ይቅርታ”
ከሆነማ ጉዳዩ
እርስዎን ማስቀየሟ
ሙሉውን አስነብበኝ ...





ስሜነህ ታምራት - ከስዊድን
ወላድነት በእናት አንጀት ... ወደኋላ ሳይመልሳት
ወጣትነት ጊዜ ተሻምቶ ... በፍላጎት ሳያታልላት
ሀብት፣ በሥልጣን መከታ ... ዓይኗን ሸፍኖ ሳይደልላት
የሠላም ዘንባባ ጠውልጎ ... ስስ አጥንቷን ሳይወጋት
እውነት በሸፍጥ ተደብቆ ... በሀሰት ሳያሸንፋት
ሁሉ ... ንም ተቀብላ በእምነቷ
አሸንፋው ወጣች እሷ በእሷነቷ።
ስሜነህ ታምራት - ከስዊድን
This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.





ምስጋና
(ለብርቱካን ሚደቅሳ)
ጌታቸው አበራ
ላገር ኩራት ቀጣይነት - ለትውልዱ ባላደራ፣
ጊዜ መርጦሽ ለክንውን - ለታሪክ ፈር ዕፁብ ሥራ፣
በለጋነት የናት ጫንቃሽ፣ ሙሉውን አስነብበኝ ...