ለሀይማኖት መሪዎችና ለኢትዮጵያ ማህበረሰብ አመራሮች (አኢጋን)
በአሁኑ ጊዜ በሀገራችን እየተካሄደ ባለው ጭቆና፣ ግድያ፣ አፈና፣ እስራት፣ ስራ እጥነት፣ ወዘተ ምክንያት ከሀገራችን እኮበለሉ ወደተገኘው ቦታ ጥገኝነት ለማግኘት የሚሞክሩ ኢትዮጵያዊያን ወገኖቻችን ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ መምጣቱ በቅርብ ጊዜ የተከሰቱት ሁኔታዎች ግልጽ አመልካቾች ናቸው። ... (ሙሉውን ጽሑፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. አስነብበኝ!)



