Ethiopia Zare (ዓርብ ግንቦት 23 ቀን 2005 ዓ.ም. May 31, 2013)፦ አልጀዚራ በ"ኢንሳይድ ሰቶሪ" ዝግጅቱ የዓባይን ግድብ እንዲሁም ግንቦት 20 ቀን 2005 ዓ.ም. የወንዙን ተፈጥሯዊ ፍሰት አቅጣጫ እንዲቀይር መደረጉን አስመልክቶ፤ ትናንት ጋዜጠኛ ዴቪድ ፎስተር አቶ በረከት ስምዖንን ከአዲስ አበባ፣ ላማ ኤል-ካታውን ከካይሮ እና ክሊዮ ፓስካልን ከሎንዶን አሟግቷቸዋል። (ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ