(እየሩሳሌምአርአያ)

ለስድስት አመት ኤፈርትን ሲመሩ የቆዩት /አዜብ መስፍን ከሃላፊነት መነሳት ተከትሎ በሕወሐት ውስጥ ውጥረት መንገሱን ምንጮች አመለከቱ። የኤፈርት ቦርድ ሰብሳቢ በነበሩት ባለቤታቸው አቶመለስ አማካይነት ዳይሬክተር ተደርገው አዜብ መሾማቸውን ያስታወሱት ምንጮች፣ ከመለስ ሕልፈት በኋላ ቦታውን የተረከቡት ኤርትራዊው ቴዎድሮስ ሃጎስ መሆናቸውን፣ እንዲሁም ዳይሬክተር የመሾምና የመሻር ስልጣኑ የቦርዱ መሆኑን ያስረዳሉ።

 

አዜብከኤፈርትእንዲወገዱየተደረገውግንበነቴዎድሮስሃጎስሳይሆንስብሃትነጋባቀነባበሩትጣልቃገብውሳኔ

መሆኑንምንጮቹገልፀዋል።በኤፈርትየተለያዩተቋማትየሚሰሩሰራተኞችአዜብበመባረራቸውደስታቸውን

እየገለፁመሆኑንየጠቆሙትምንጮች፣አያይዘውምደስታቸውንበስብሰባጭምርከመግለፅባለፈ፥« አዜብከኤፈርትጀምሮለፈፀሟቸውየሙስናወንጀሎችበሕግመጠየቅአለባቸው» በማለትአቋም

እስከመያዝመድረሳቸውንአስታውቀዋል።

 

 

 

ከዚህበስተጀርባበበቀለኝነታቸውናየጥፋትሴራበማቀነባበርየሚታወቁትስብሃትነጋእንዳሉበትና

ከኤፈርትስልጣናቸውያስነሷቸውንአዜብከጨዋታውጭከማድረግባለፈበሙስናእንዲጠየቁ

በየአቅጣጫውጫናእያሳደሩመሆኑንምንጮቹአስረድተዋል።በአዜብተፈፀሙተብለውከተነሱት

የሙስናወንጀሎችበኤፈርትስም200 ከባድተሽከርካሪዎችአቶነጋ/እግዚያብሄርቀረጥሳይከፍሉ

እንዲያስገቡማድረጋቸውን፣ በሚሊዮንየሚገመትቀረጥሊከፈልባቸውየሚገቡየተለያዩየሕክምና

መሳሪያዎች፣በኤፈርት ገንዘብሶስትመርከብስሚንቶየፍራንኮቫሉታንሕግበመተላለፍቀረጥሳይከፈልበትአገርውስጥ

መግባቱ፣ክሶችእንዲቋረጡትእዛዝበመስጠት..የሚሉትበዋነኛነትመነሳታቸውንምንጮቹአመልክተዋል።( አዜብከኤፈርትእንደሚነሱከዚህቀደምበወጡዘገባዎችምንጮችንበመንተራስመገለፁይታወሳል)

 

 

 

ይህበእንዲህእንዳለ- በአዜብቦታየተተኩት

ብርሃነ/ማርያም(በቅፅልስማቸውብርሃነማረት”) ሲሆኑ፣ከመለስበፊትየአዜብፍቅረኛ

የነበሩናከሱዳንተያይዘውበመምጣትሕወሐትን

እንደተቀላቀሉምንጮችአስታውሰዋል።ድርጅቱንከተቀላቀሉከጥቂትወራት

በኋላሁለቱ(አዜብናብርሃነ) የፍቅርግንኙነታቸውንእንዲያቋርጡከበላይአመራርመወሰኑን፣

አዜብከመለስጋርግንኙነት

መቀጠላቸውንይገልፃሉ።ፓርቲውወደስልጣንከመጣበኋላብርሃነበመቀሌማዘጋጃቤት

ተመድበውሲሰሩ«ለመንገድስራከተመደበገንዘብአምስትሚሊዮንብርተዘርፏል»

በሚልበሙስናእንዲባረሩመደረጉንምንጮችጠቁመዋል።

 

 

 

አዲስአበባየመጡትብርሃነብዙጥረትአድርገውአዜብዘንድ(ቤተመንግስት) የመግባትአጋጣሚያገኛሉ።ባቀረቡትአቤቱታናተማፅኖመሰረትሲቪልሰርቪስእንዲገቡአዜብትእዛዝያስተላልፋሉ።ከኰሌጁእንደወጡየማ... ሃላፊተደርገውበመለስየተሾሙትብርሃነ፣በተለይ1993.በኋላየመለስቀኝእጅበመሆንበአውሮፓናአሜሪካያለውንየፓርቲውንመዋቅርናስለላበመምራት፣አምባሳደሮችንበማስፈራራት፣በማዘዝናፈላጭቆራጭውሳኔበማሳለፍታማኝአገልጋይሆነውእንደቆዩያስታወሱትምንጮች፣ከመለስሞትበኋላግንየስብሃትነጋተከታይናአስፈፃሚበመሆንአሰላለፋቸውንቀይረውእንደቀጠሉአያይዘውገልፀዋል።ስብሃትናብርሃነዝምድናእንዳላቸውየጠቆሙትምንጮች፣አዜብንበማስነሳትብርሃነእንዲቀመጡያደረጉትስብሃትመሆናቸውንአመልክተዋል።

 

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ