በስዊድን፣ ስቶክሆልም የደብረ ታቦር በዓል ተከበረ በመድኃኒዓም ቤተክርስቲያን ሲከበር፣ ማክሰኞ ሐምሌ 13 ቀን 2006 ዓ.ም. Demera in Stockholm, Sweden

Ethiopia Zare (ረቡዕ ሐምሌ 14 ቀን 2006 ዓ.ም. August 20, 2014)፡- በስዊድን ዋና ከተማ ስቶክሆልም በሚገኘው የደብረሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን የደብረታቦር በዓል በደማቅ ሁኔታ በትናንትናው ዕለት ተከበረ። ጸሎትና ትምህርቱ በኃይማኖት አባቶች ለምዕመናኑ ከተሰጠ በኋላ፣ ከምሽቱ አንድ ሰዓት (19፡00 ሰዓት) ላይ የበዓሉ መገለጫ የሆነው ችቦ በርቷል።

በስዊድን፣ ስቶክሆልም የደብረ ታቦር በዓል ተከበረ በመድኃኒዓም ቤተክርስቲያን ሲከበር፣ ማክሰኞ ሐምሌ 13 ቀን 2006 ዓ.ም. Demera in Stockholm, Sweden

ይህ በዓል ኢየሱስ ክርስቶስ በደብረ ታቦር ተራራ ላይ ለሐዋርያቱ የተገለጸበት ቀንን በማሰብ የሚከበር ሲሆን፣ ሙሴን ከመቃብር ኤልያስን ከብህረ ሄዋን አውጥቶ ብርሃን ለብሶ ስለታያቸው የችቦ ማብራቱ ሥርዓት ይሄንንኑ በማሰብ እንደሆነ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያን የኃይማኖት መጻሕፍት ጠቅሳ ታስተምራለች።

በስዊድን፣ ስቶክሆልም የደብረ ታቦር በዓል ተከበረ በመድኃኒዓም ቤተክርስቲያን ሲከበር፣ ማክሰኞ ሐምሌ 13 ቀን 2006 ዓ.ም. Demera in Stockholm, Sweden
በስዊድን፣ ስቶክሆልም የደብረ ታቦር በዓል ተከበረ በመድኃኒዓም ቤተክርስቲያን ሲከበር፣ ማክሰኞ ሐምሌ 13 ቀን 2006 ዓ.ም. Demera in Stockholm, Sweden

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ