ቀዳማዊ እመቤት ሚሼል ኦባማ ብሬክ ደነሱ
የዩናይትድ ስቴትስ ቀዳማዊ እመቤት ሚሼል ኦባማ ዛሬ ሰኞ መጋቢት 28 ቀን 2007 ዓ.ም. (አፕሪል 6፣ 2015 እ.ኤ.አ.) የምዕራባውያንን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ በኋይት ሐውስ ለተገኙ 35 ሺህ ሰዎች ብሬክ ዳንስ ደነሱ።
የዩናይትድ ስቴትስ ቀዳማዊ እመቤት ሚሼል ኦባማ ዛሬ ሰኞ መጋቢት 28 ቀን 2007 ዓ.ም. (አፕሪል 6፣ 2015 እ.ኤ.አ.) የምዕራባውያንን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ በኋይት ሐውስ ለተገኙ 35 ሺህ ሰዎች ብሬክ ዳንስ ደነሱ።