አቶ አሚን ጁንዲ የኦነግ አመራር በሲያትል ያደረጉት ንግግር
አቶ አሚን ጁንዲ በጄኔራል ከማል ገልቹ የሚመራው ኦሮሞ ነጻነት ግንባር ዋና ጸሀፊ ሲሆኑ በሲያትል ከተማ ግንቦት ሰባት አባል የሆነበት ጥምረት እና ኦነግ በጋራ በጠሩት ህዝባዊ የውይይት መድረክ ላይ በኢትዮጵያና በኢትዮጵያዊነት ላይ አነጣጠረና ተሰብሳቢውን ህዝብ ያስደመመ ንግግር አድርገዋል። (ንግግራቸውን በቪድዮ ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)