ክብሪት ኤፍሬም እሸቴሞቷን በራሷ ተሸክማሕይወቷን በሞቷ ቀምማእርሷ የኖረች ለታብርሃኗን ለእኛ ሰጥታእርፍ ትለዋለች እስከዚያውየክብሪት ሕይወት ይኼው። (ዘለሰኛ ዘለክብሪት - ለሙከራ፤ ኤፍሬም እሸቴ፤ ማርች 5/2013፤ የካቲት 26/2005 ዓ.ም.፤ ሀገረ ማርያም ሜሪላንድ) ቀዳሚው ቀጣዩ Tweet