ፍርሃትን ስፈራው (ክንፈሚካኤል ገረሱ)
እኔ!
አንበሳ እፈራለሁ፣
በዘንዶ እርዳለሁ።
ሆኖም፤
ከሁሉም ከሁሉም፣
የምርበደበደው የምብረከረከው፣
ፍርሃትን ስፈራው፣
በልቤ ሲያዝ ነው።
ክንፈሚካኤል ገረሱ
ኅዳር 28 ቀን 2009 ዓ.ም.
እኔ!
አንበሳ እፈራለሁ፣
በዘንዶ እርዳለሁ።
ሆኖም፤
ከሁሉም ከሁሉም፣
የምርበደበደው የምብረከረከው፣
ፍርሃትን ስፈራው፣
በልቤ ሲያዝ ነው።
ክንፈሚካኤል ገረሱ
ኅዳር 28 ቀን 2009 ዓ.ም.