የረቡዕ ግጥም ቁጥር ፰
እነዛን ሰዎች ምከሯቸው
አለበለዚያ ዕድሜም የላቸው
ለራሳቸው ብቻ እየበሉ
እንዴት ሌላውን ’ተራብ’ ይላሉ
የተራበ ይጠግባል ኋላ
የጠገበ በጠገበ ሲበላ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
እነዛን ሰዎች ምከሯቸው
አለበለዚያ ዕድሜም የላቸው
ለራሳቸው ብቻ እየበሉ
እንዴት ሌላውን ’ተራብ’ ይላሉ
የተራበ ይጠግባል ኋላ
የጠገበ በጠገበ ሲበላ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)