የረቡዕ ግጥም ቁጥር ፲፩
ቃሌን አለውጥም ባለች
እንደማንዴላ ታሰረች
ልዩነቱ ከማንዴላ
ጥቁር በጥቁር ተበላ
ሌላም ልዩነት ታይቷል
ወንድ እያለ ሴት ተፈርቷል።
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ቃሌን አለውጥም ባለች
እንደማንዴላ ታሰረች
ልዩነቱ ከማንዴላ
ጥቁር በጥቁር ተበላ
ሌላም ልዩነት ታይቷል
ወንድ እያለ ሴት ተፈርቷል።
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)