የረቡዕ ግጥም ፪ኛ ዓመት፣ ፳፭
በደልን አፍኖ - ዝም ብሎ መኖር
ይጠቅማል አትበለኝ - ለስምና ለክብር
ሰው ከተሰበረ - በየዕለቱ ቅስሙ
ኧረ! ምን! ሊበጀው - ምን ሊጠቅመው ስሙ?
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
በደልን አፍኖ - ዝም ብሎ መኖር
ይጠቅማል አትበለኝ - ለስምና ለክብር
ሰው ከተሰበረ - በየዕለቱ ቅስሙ
ኧረ! ምን! ሊበጀው - ምን ሊጠቅመው ስሙ?
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)