የረቡዕ ግጥም ፪ኛ ዓመት፣ ፴፫
አንቆ ይገድለዋል
አጥፊን ከጠፊ ጋር - አቆራኝቶት እግዜር
ሰው ገዳዩን ሳያውቅ - አብሮ ነው የሚኖር
የሩቅ ጠላት አለኝ - እያለ ሲሰጋ
አንቆ ይገድለዋል - የሚወደው ሥጋ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
አንቆ ይገድለዋል
አጥፊን ከጠፊ ጋር - አቆራኝቶት እግዜር
ሰው ገዳዩን ሳያውቅ - አብሮ ነው የሚኖር
የሩቅ ጠላት አለኝ - እያለ ሲሰጋ
አንቆ ይገድለዋል - የሚወደው ሥጋ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)