የረቡዕ ግጥም ፪ኛ ዓመት፣ ፵፭
ከወራትም አታልፍ
መትረየስ ብትደግን - ታንክ ብታወጣ
ለሊትና ቀኑን - ጥይት ብታንጣጣ
ኣጋዚን ይቅርና - ሰይጣን ብታሰልፍ
የድሜህ ሐረግ ደርቆአል - ከወራትም አታልፍ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ከወራትም አታልፍ
መትረየስ ብትደግን - ታንክ ብታወጣ
ለሊትና ቀኑን - ጥይት ብታንጣጣ
ኣጋዚን ይቅርና - ሰይጣን ብታሰልፍ
የድሜህ ሐረግ ደርቆአል - ከወራትም አታልፍ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)