የረቡዕ ግጥም ፫ኛ ዓመት፣ ቁ. ፲፩
”... በሬ አትሁን” ባለው
ያ መኪና ነጂ ሞተር አንቀሳቃሽ
አንድ ጥቅስ አለችው የጻፋት በብላሽ
”በፍየል ዘመን ላይ በግ አትሁን!” ያለው
ይኼን አባባሉን ምነው በለወጥው
”በአህያ ዘመን ላይ በሬ አትሁን!” ባለው!
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)



