የረቡዕ ግጥም ፫ኛ ዓመት፣ ቁ. ፳፰

ይመኛል በልቡ ሌላን ሊያሽቆጠቁጥ
ሌላን ሊያሽቆጠቁጥ
ስሙ ያልተጠራ ሥልጣን ያልጨበጠ
አለ በየቦታው ደረቱ ያበጠ
ምንም ተራ ቢሆን የግፈኛን ፈሊጥ
ይመኛል በልቡ ሌላን ሊያሽቆጠቁጥ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ይመኛል በልቡ ሌላን ሊያሽቆጠቁጥ
ሌላን ሊያሽቆጠቁጥ
ስሙ ያልተጠራ ሥልጣን ያልጨበጠ
አለ በየቦታው ደረቱ ያበጠ
ምንም ተራ ቢሆን የግፈኛን ፈሊጥ
ይመኛል በልቡ ሌላን ሊያሽቆጠቁጥ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)