የረቡዕ ግጥም ፬ኛ ዓመት፣ ቁ. ፲፯

እንዳልኾንክ አሳየው ድጋሚ ተነስተህ
ድጋሚ ተነስተህ
የወሬ አውሎ ንፋስ ምቶህ ብትቀበር
ሞቻለሁኝ ብለህ ዝም ብለህ አትቅር
ተንኮል ምቀኝነት ክፋት የጋረደህ
እንዳልኾንክ አሳየው ድጋሚ ተነስተህ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)