የረቡዕ ግጥም ፫ኛ ዓመት፣ ቁ. ፲፰
አቀራርበው ካንተ
ውስብስብ በኾነ የሰው ልጅ ተፈጥሮ
ሀሜታ ወቀሳ ሳታበዛ ሮሮ
እንደሰውዬው ልክ ቀንሰህ ደምረህ
አቀራርበው ካንተ ወጥረህ አላልተህ
ሙሉውን አስነብበኝ ...አቀራርበው ካንተ
ውስብስብ በኾነ የሰው ልጅ ተፈጥሮ
ሀሜታ ወቀሳ ሳታበዛ ሮሮ
እንደሰውዬው ልክ ቀንሰህ ደምረህ
አቀራርበው ካንተ ወጥረህ አላልተህ
ሙሉውን አስነብበኝ ...ማሟላት አትሻ
ስም ይጋነንና ድንገት ከአቅም በልጦ
ያስቀራ አንዳንዴ ዓይን አስፈጥጦ
ከምታውቀው በላይ በሰዎች ስትካብ
ማሟላት አትሻ በማጭበርበር ሂሳብ
ሙሉውን አስነብበኝ ...ይገረም አለሙ

ይህ መዳቡ መልኩን ቀይሮ ብረቱ ተመሳስሎ ቆርቆሮው ቅርጹን ለውጦ ሁሉም ወርቅ ተመስሎ ሊቀርብ ይችላልና፤ ሆኖም ታይቷልና፤ ፊት ለፊት ከሚታየው ብልጭልጭ ቀለሙ በስተጀርባ ምንነቱን ማስተዋል እንደሚገባ ነው የሚያስገነዝበው። ይሁን አንጂ አባባሉ የሚነገረው ለዚህና ለዚህ ብቻ ሳይሆን ይልቁንም ለሰው ልጆች ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...አዜብ ጌታቸው

ሰላምና ጤና አብዝቶ ይስጣችሁ!
በቅድሚያ ይህን አስተያየት የምሰጠው የቴዲ አፍሮ ቲፎዞ ሆኜ እንዳልሆነ ያዙልኝ። በእርግጥ ከቴዲ አፍሮ ዘፈኖች ሁሉንም ባይሆን ጥቂት የማይባሉትን እወዳቸዋለሁ። ለኔ ከዘፈኑ ይልቅ አርቲስቱ ለሕዝቡ ባለው ክብርና ለአገሩ ባለው ፍቅር ላይ መሰረት ያደረገው ድንቅ ስብዕናው ከሙያ ብቃቱ በላይ ግዝፈት አለው። የአስተያየቴም ዙሪያ ይኽው ነው። መነሻዬ ደግሞ ባለፈው እሁድ በጋዜጠኛ ቴዎድሮስ ርዕዮት ፕሮግራም የተደረገው ውይይት ነው። ወደ ውስጥ ዘለቅኩ፦
ሙሉውን አስነብበኝ ...ከተማ ልጅነት
የከተማ ገጠር የውልደት አድራሻ
አያስገኝም ቅድሚያ ለዜግነት ድርሻ
እንዲሁም መለያው ከተማ ልጅነት
አይደለም ጨርሶ ተንኮልና ክፋት
ሙሉውን አስነብበኝ ...