ክንፉ ምን ነካህ? ቴዲ በክርስቶስ፤ ተቦርነም በጲላጦስ እንዴት ይመሰላሉ?
ዲበኩሉ ቤተማርያም

ምሳሌያዊ አነጋገሮች፣ ተረቶች፣ የታላላቅ ሰዎች አባባሎች መጻሕፍትና ገጠመኞች እየተጠቀሱ ንግግር መክፈቻም ሆነ የጽሁፍ መነሻ መሆን በፊትም የነበረ፣ አሁንም የቀጠለ፣ የተለመደ ነገር ነው። እንደዚሁም የክርስቶስ ቃል የሀዋርያት ትንቢት ምሳሌና ተግሳፅም እንደቦታው አስፈላጊነት የሚጠቀስበት ጊዜ አለ። ይህም የሚሆነው ትምህርት ለመስጠት የእግዚአብሔርን ቃል ለመስበክ እንደአስፈላጊነቱም ጊዜውና የተፈጸመውን ድርጊት ለማስተማር ነው። በሠርግ ጊዜ ጌታ በሠርግ ቦታ ተገኝቶ ባዶዎቹን እንስራዎች በጣፋጭ ወይን ሞላቸው ተብሎ ትምህርት እንደሚሰጠው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



