“ካፊርስ አንተ ነህ” (ዳዊት ከበደ ወየሳ)

ይሄ የምታዩት፣ ካገሩ የወጣ፣ ኮበላ እና ጉብል፤
ቢሆንበት እንጂ፣ ነገሩ አጓጉል፣ ወጥቶ ‘ሚኮበልል።
ባህሩን በታንኳ፣ በርሃውን በ’ግሩ፣ ምድሩን በመኪና፤
ያልፍልኛል ብሎ፣ ድንበሩን ሲሻገር፣ ሰው አገር ሲያቀና።
መች ጠልቶ አገሩን፣ መች ከድቶ ወገኑን፣ መች ሻረ ማተሙን፤
በክርስትና ስም፣ እንደመዳኒአለም፣ አፈሰሰ ደሙን።
ሙሉውን አስነብበኝ ...

'ጎልጎታ'፡- ከዚህ የሚበልጥ ፍቅር ...!!!

ፍቅር ለይኩን

ጎልጎታ Golgota by Geberekirstos Desta
በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ሳምንቱ ሰሙነ ሕማማት በሚል ሲጠራ የዛሬዋ ዕለት አርብ ደግሞ የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ መከራው፣ ሕማሙና ስቅለቱ በፍቅርና በትሕትና የሚታሰብበትና በተለያዩ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓቶች የሚዘከርበት ታላቅ ዕለት ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሊቃውንቶች ዘንድ "ደረቅ ሐዲስን ተናጋሪ" ተብሎ የሚጠራው ነቢዩ ኢሳይያስ አስቀድሞ በትንቢቱ፡-

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ