እንኳን አደረስዎ!
ወለላዬ ከስዊድን
ሆሳዕና
ማቴዮስ .21፥1-17
ወደ እየሩሳሌም ወደ ቤተፋጌ
ደርሰው ነበርና ደብረዘይት ግርጌ
በዛን ጊዜ ጌታ ደቀ መዛሙርቱን
እንዲህ ብሎ አዘዘ ጠራና ሁለቱን
ከዛ ከፊታችሁ ከምትገኝ መንደር
አህያ ታስራለች ከውርጫዋ ጋር
ሂዱ ቅደሙና አምጡልኝ ፈታችሁ
ማንም ደግሞ በዚህ አንዳችም ቢላችሁ
በሉና ንገሩት ጌታ አስፈልጎታል
ይሄንን ሲሰማ ወዲያው ይሰዳታል።
ወለላዬ ከስዊድን
ሆሳዕና
ማቴዮስ .21፥1-17
ወደ እየሩሳሌም ወደ ቤተፋጌ
ደርሰው ነበርና ደብረዘይት ግርጌ
በዛን ጊዜ ጌታ ደቀ መዛሙርቱን
እንዲህ ብሎ አዘዘ ጠራና ሁለቱን
ከዛ ከፊታችሁ ከምትገኝ መንደር
አህያ ታስራለች ከውርጫዋ ጋር
ሂዱ ቅደሙና አምጡልኝ ፈታችሁ
ማንም ደግሞ በዚህ አንዳችም ቢላችሁ
በሉና ንገሩት ጌታ አስፈልጎታል
ይሄንን ሲሰማ ወዲያው ይሰዳታል።
እናት የለው አታነባ፡
ዘመድ ወዳጅ ውስጥ አይገባ፤
ምንም የለው፤ ጠያቂ አልባ።
በከርቼሌ ተከርችሞ፡
ነብሱን ሰጥቶ፤ ውስጡ ታሞ፡
ህመም ቁስሉን ተሸክሞ፤
የሰው ልጅ ተፈጥሮ መልኩማ መች ታጣ
ድብቅ ባህሪው ነው ልዩነት ያመጣ
መልኩም አይለወጥ ባህሪውም ይኑር
ውሃ ልኩ እሱ ነው ሚዛኑ የመኖር
ሙሉውን አስነብበኝ ...ያገሬ ሰው ሰልጥኗል
ከልቡ ተናግሮህ ቀልዴን ነው ይላል
ደግሞ እኮ የጠረጠረህ
እሱን መሆንህን ሊያውቅልህ
ሙሉውን አስነብበኝ ...አታካቿን ሕይወት
መራራዋን ስደት
በጨው አጣፍጫት
ቅባት ጨምሬባት
ዕድሜዬን ራሴ
ለራሴ በላኋት
ሙሉውን አስነብበኝ ...