እንኳን አደረስዎ!

ወለላዬ ከስዊድን

ሆሳዕና
ማቴዮስ .21፥1-17

ወደ እየሩሳሌም ወደ ቤተፋጌ
ደርሰው ነበርና ደብረዘይት ግርጌ
በዛን ጊዜ ጌታ ደቀ መዛሙርቱን
እንዲህ ብሎ አዘዘ ጠራና ሁለቱን
ከዛ ከፊታችሁ ከምትገኝ መንደር
አህያ ታስራለች ከውርጫዋ ጋር
ሂዱ ቅደሙና አምጡልኝ ፈታችሁ
ማንም ደግሞ በዚህ አንዳችም ቢላችሁ
በሉና ንገሩት ጌታ አስፈልጎታል
ይሄንን ሲሰማ ወዲያው ይሰዳታል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ