"ሕጋዊ" ዘረፋ፤ የሽፍቶች ካፒታሊዝም በኢትዮጵያ (ዶ/ር ብርሃኑ)
ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ " 'ሕጋዊ' ዘረፋ፤ የሽፍቶች ካፒታሊዝም በኢትዮጵያ" በሚል ርዕስ የግንቦት 7 የፍትህ፣ የነፃነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ሣምንታዊ ልሳን በሆነው "የግንቦት 7 ልሳን" በተሰኘው የኢንተርኔት ጋዜጣ የግንቦት 21 ቀን 2000 ዓ.ም. (May 29, 2008) ቁጥር ሦስት ዕትም ላይ በሀገሪቱ የኢኮኖሚ ጉዳይ ላይ ያስነበቡት ጽሑፍ ነው። (በፒ.ዲ.ኤፍ. አስነብበኝ!)



