መስፍን ማሞ ተሰማ

 ሀዲስ አለማየሁየኢትዮጵያ መንግስት በፈረሰ ጊዜ ከራስ እምሩ ጋር ሆኖ ስለነፃነቱ በሚጋደልበት ጊዜ ቆሞም ተቀምጦም ተኝቶም የሚያቃጥለው ያገር ፍቅር ልቡን እየቀቀለው፤ እንፋሎቱ እየገነፈለ አይኑን እንባ እየሞላ ስላስቸገረው በናቱ ስም የኢትዮጵያ ልቅሶ ብሎ ሀዘኑን ለወንድሞቹ ለኢትዮጵያውያን ለማካፈል ሲል በንባው የፃፈልንን የሚከተሉትን ቃላት ለሃሳባችሁ መሰረትና መሪ ይሆኑዋችሁዋል ስንል ተካፋይነታችንን እያረጋገጥንላችሁ ሀዘኑን በጎደለ ሞልተን ፅፈንላችሁዋል


 

ልጅ (ሁዋላ ጄኔራል) ነጋ ሃይለሥላሴ ከግጥሙ ግርጌ ፅፈውት በዛን ዘመን በጦርነቱ መኻል ለሰራዊቱ ከተሰራጨው ትዝታሠነድ የተነቀሰ። ለመሆኑ ይህየኢትዮጵያ ልቅሶየተፃፈበት አብይ ምክንያትና ተልዕኮው ምን ይሆን? በትዝታ ቅኝት ጉዟችን ወደፊት እምንደርስበት ይሆናል። (ሙሉውን ጽሁፍ በፒ.ዲ.ኤፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ