ፓርቲዎች የሚፈርሱት - በራሳቸው አባላት
ይገረም አለሙ

ለዚህ ጽሁፍ መነሻ ምክንያት የሆነኝ ከተቀዋሚው ጎራ የማይጠፋውና ሰሞኑን ከሰማያዊ ፓርቲ ሰፈር እየተሰማ ያለው መወነጃጀልና መፈራረጅ ብሎም ሰማያዊ ፓርቲን ምርጫ ቦርድና ኢህአዴግ ሊያፈርሱት ነው የሚለው ጩኸት ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ይገረም አለሙ

ለዚህ ጽሁፍ መነሻ ምክንያት የሆነኝ ከተቀዋሚው ጎራ የማይጠፋውና ሰሞኑን ከሰማያዊ ፓርቲ ሰፈር እየተሰማ ያለው መወነጃጀልና መፈራረጅ ብሎም ሰማያዊ ፓርቲን ምርጫ ቦርድና ኢህአዴግ ሊያፈርሱት ነው የሚለው ጩኸት ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ተሻለ መንግሥቱ

ይህ የፍዳና የሰቆቃ ዘመን እስኪያልፍና የማይቀረው ወርቃማ የነፃነት ዘመን እስኪመጣ በሰመመን የምቆይበትን ብልኃት ባገኝ ወደድኩ። እንዲያ ዓይነት ጥበብ ተገኝቶ እንደእሥራኤሉ ፕሬዝደንት (ኤርየል ሻሮል) በሞትና በሕይወት መካከል አሸልቦ ሳይሰሙ ሳይለሙ ብዙ ጊዜ መቆየት ለእንደኔ ያለው ሰው ተፈልጎ አይገኝም። ኢትዮጵያ ውስጥ የምንኖር ጥቂት የማንባል ዜጎች አብዛኛው የምንሰማውና የምናየው ነገር ግራ እያጋባን በዚህ ሁኔታ ውስጥ ከመኖር ይልቅ አለመኖርን እንመርጣለን። አስደንጋጭ ወቅታዊ ሁኔታ ውስጥ ተዘፍቀናል። ራሳችንን እየታመምን የምንኖር አለን - በበኩሌ በጣም እያመመኝ እንደምኖር ብደብቅ ዋሸሁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ይገረም አለሙ
ጸጋየ ገብረመድህን አርአያ በሚለው የብዕር ስሙ የምናውቀው አቶ ሙሉጌታ ሉሌ (ነብሱን ይማረውና) በጦቢያ መጽሔት የሀምሌ 1998 እትም ላይ ባስነበበን ጽሁፍ “ በአስራ ስድስተኛው ክፍለ ዘመን ጭንቅላት የሀያ አንደኛውን ክፍለ ዘመን መግቢያ ችግሮቻችንን ለመፍታት የምንደፋደፍበትም ሁኔታ አለ ለማለት እደፈርለሁ። በዚህ የተነሳም ነው በዘመናችን የሀሳብ ትግልና የሰከነ ውይይት ብሔራዊ ርዕይ ሊሰርጽ ያልቻለው፣ በ16ኛው ክፍለ ዘመን ጭንቅላት ማሰብ በዚህ የተነሳ በዚህ ሀገር በራሳችንም በመንግሥታችንም መተማመን እንደጠፋ እንኖራለን። የምናምንበትና ህሊናችንን የሚኮረኩር አንዳች ኃይል በማጣትም የመንፈስ ሽባነት ያደረብን ይመስላል። ” ብሎ ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ፕ/ር መስፍን ወልደማርያም
በአንድ ሰኮንድ ውስጥ ስንት ነገሮች ስንት ሁኔታዎች ይታያሉ?፣ ስንት ድርጊቶች፣ ስንት ሥራዎች ይፈጸማሉ? ስንት ሰዎች ይሞታሉ? ስንት ሰዎች ይወለዳሉ? ... አንድ ሰኮንድ ባዘለው ጊዜ ውስጥ ብዙ ጥያቄዎች አሉ፤ በአንድ ደቂቃ ውስጥ ባለው ጊዜ ውስጥ ቢያንስ የስድሳ ሰኮንዶችን ያህል ጥያቄዎች ይፈለፈላሉ፤ በአንድ ሰዓት ውስጥ 60*60= 3600 እነዚህ ደግሞ በ24 ሰዓት ሲባዙ 86 400 ይሆናሉ፤ የሚሆኑትንና የሚደረጉትን ነገሮች ሁሉ መዝግቦ፣ የሚነገሩትን ነገሮች ሁሉ አጣርቶ ይዞ ለሚቀጥለው ትውልድ የሚያስተላልፍ አለ ወይ? የትናንትናውን ሃያ አራት ሰዓት በዘርዝር ማስታወስ የሚችል አለ ወይ? ጊዜውና መሣሪያው ያላችሁ የሳምንቱን፣ የወሩን፣ የዓመቱን ሰኮንዶችና ያቀፉትንና ያዘሉትን ጉዳዮች አጣርታችሁ ለማወቅና "ተረቱንና ታሪኩን" ለመለየት ሞክሩ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ኢትዮጵያዊነት እንደ ኢያሪኮ ግምብ በጩሀት የሚፈርስ ሳይሆን በፅኑ አለት ላይ የተመሰረተ ታላቅና ሕያው ማንነት ነው!!
ፍቅር ለይኩን
ጽሑፌን በአንድ ገጠመኜን በማስቀደም ልጀምር። ነገሩ የሆነው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ በነበርንበት ጊዜ ነው። በ1990ዎቹ መጨረሻ ገደማ በአዲስ አበባ ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የሚገኙ የኦሮሞ ተወላጅ ተማሪዎች በ6 ኪሎ በዋናው ግቢ አንድ ትልቅ ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ አድርገው ነበር። የዚህ ለግማሽ ቀን የዘለቀ ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ ዋና ጥያቄ ደግሞ፣ "የኦሮሚያ ክልል ዋና ከተማ ፊንፊኔ/አዲስ አበባ እንጂ አዳማ አይደለችም!" የሚል ነበር። ይህን ጥያቄያቸውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥራ ሐላፊዎችና ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ሰምተው ምላሽ እንዲሰጧቸው የጠየቁት ተማሪዎች ከግማሽ ቀን ቆይታ በኋላ የዩኒቨርስቲው የአካዳሚክ ፕሬዝዳንት ወደ ሰልፈኞቹ ተማሪዎች ታጅበው መጡ። ፕሬዝዳንቱም ጥያቄያቸው ምን እንደሆነ በአገሪቱ/በፌዴራሉ መንግሥት የሥራ ቋንቋ በሆነው በአማርኛ የኦሮሞ ብሔር ተወላጅ የሆኑትን ተማሪዎች በርጋታ ምን እንደሚፈልጉ ጠየቋቸው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





አንተነህ መርዕድ
ከደርግ መውደቅ ማግስት የሕዝብን ብሶትና የዕለት ተዕለት ውሎውን የሚዳስሱ በርካታ ጋዜጦችና መጽሔቶችን ከዳር ዳር ባይዳረሱም በአዲስ አበባና በትልልቅ ከተሞች ሕዝቡ እየገዛና ከእጅ እጅ እየተቀባበለ በማንበብ ይከታተል ነበር። ወያኔዎች ገበናቸው እየተጋለጠ መግዛት እንደማይችሉ ሲገነዘቡ፤ ጋዜጠኞችን በማሰር፣ በማሰደድ፣ ብሎም በመግደል (አሰፋ ማሩና ተስፋዬ ታደሰን ሳንረሳ)፣ አዟሪዎችንም በመቀጥቀጥ የነፃ ሚድያን ህልውና እንዲያከትም አድርገዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...