ኮማንድ ፖስት (አዘአኮ)
አንተነህ መርዕድ
በማንኛውም ጊዜና በየትም የዓለም ክፍል የተከሰቱ አምባገነኖች በአንድ ማህፀን ውስጥ እንደተፈጠሩ ፍፁም መንትያዎች (አይደንቲካል ትዊንስ) በገፅታና በባህርይ በጣም ይመሳሰላሉ። አዲስ የተፈጠሩ አምባገነኖች ታሪክ ሆነው ካለፉት ጨካኞች ብዙ ትምህርት ቀስመውና ልቀው ግፍን ያለገደብ በሕዝብ ላይ ይፈፅማሉ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





አንተነህ መርዕድ
በማንኛውም ጊዜና በየትም የዓለም ክፍል የተከሰቱ አምባገነኖች በአንድ ማህፀን ውስጥ እንደተፈጠሩ ፍፁም መንትያዎች (አይደንቲካል ትዊንስ) በገፅታና በባህርይ በጣም ይመሳሰላሉ። አዲስ የተፈጠሩ አምባገነኖች ታሪክ ሆነው ካለፉት ጨካኞች ብዙ ትምህርት ቀስመውና ልቀው ግፍን ያለገደብ በሕዝብ ላይ ይፈፅማሉ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





የትነበርክ ታደለ

ከሦስት ዓመት በፊት ለአንድ በውጪ ቋንቋ ለሚታተም መጽሔት Seeking Cure Abroad Growing Number of Ethiopians Look for Medical Solutions in Foreign Lands የሚል ጽሁፍ አቅርቤ ነበር።
ይህን ዘገባ በምጽፍበት ወቅት አዲስ አበባ ከተማ በሚገርም ሁኔታ ሞንታርቦ በሚንቀለቀል የድምጽ ብክለት ትታወክ ነበር። ይህ በሚኒባሶችና በአይሱዙዎች የተጫነ ሞንታርቦ የሚያወጣው ድምጽ የሙዚቃ ወይም የቲያትር ማስታወቂያ እንዳይመስላችሁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5





ይገረም አለሙ

በማናቸውም እንቅስቃሴ የበላይነትን/አሸናፊትን ለመቀዳጀት መሰረታዊ ቁልፍ ከሆኑ ጉዳዮች ውስጥ ራስንና ተፎካካሪን/ጠላትን ማወቅ ግንባር ቀደሞች ናቸው። እነዚህን ሁለቱን በሚገባ ሳያውቅ የሚነሳ ወይንም በሂደት እነዚህን ለማወቅ የማይጥር ግለሰብም ይሁን ቡድን ውጤታማ አይሆንም። ይህ ጉዳይ በተለይ በወታደራዊና ፖለቲካዊ ጉዳይ ሲሆን ውድቀቱ በግለሰብና በቡድን ብቻ የሚገታ አይደለም። ለአገርና ለሕዝብ ይተርፋልና።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





አቢይ ኢትዮጵያዊ ሥጋዊ ወመንፈሳዊ

እንደመግቢያ፤
እኔ ከአባቴ የአምቦ ጉደር ሙቱሉ ኦሮሞነቴ ወደኋላ አስር በሚቆጠሩ ዘሮቼ ከአያቴ ተቆጥሮልኝ ባጠናሁት፤ እና በእናቴ ደግሞ ከኮንሶ-ኦሮሞነት በነገረችኝ የዘር ሐረጓ አዲስ አበባ ተወልጄ ባድግም ኢትዮጵያዊነቴን እንጂ፤ አንዳንድ ትግሬነትን እንዳሸመቁበት፣ ጉጅሌው ባለፉት ሃያ አምስት ዓመታት ቋንቋ እያስተማረና ለምድ እያለበሰ ሲያሰለጠናቸው በድብቅ ደም እንዳፈሰሱት ለአገር ሻጭ ጀሌዎች የገዳይ ተመልካች አልነበርኩም፤ አልሆንምም። የዚህ ሁሉ መገለፅ ምክንያቱ የኢትዮጵያዊነትን አሊያም የኦሮሞነትንም ሆነ የኤርትራዊነትን ጭምብል አድርገው ነፃነታችንን የሚወጉትን በአደባባይ ለማጋለጥ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ከአማራና ኦሮሞ ትብብር ይለምልም ፕሮጀክት (አኦትይፕ)
በአሁኑ ወቅት በአገራችን ኢትዮጵያ በተለይም በአማራና በኦሮሚይ ክልሎች ላይ በህወሓት ትእዛዝ እየደረሰ ያለውን የዜጎች ስቃይና እንግልት እያያቹት ነው። በሁለቱም ክልሎቹ የተነሳውን ፀረ-ህወሓት ተቃውሞ በሚገባ የተረዳችሁት መሆን አለበት። የተቃውሞዎቹ መሠረታዊ ጥያቄ የብአዲንና የኦህዲድ የአስተዳደር በደል ሳይሆን፤ የተቃውሞዎቹ መሠረታዊ ጥያቄ የህወሓት የባላይነት ይወገድና ኦህዲድና ብአዲን የህወሓት አገልጋዮች ወይም ሎሌዎች መሆናቸው ያብቃ ነው። ወገን እየሞተና እየተሰቃይ ያለው ለእናንተም ነፃነት እያለ ነው። ህወሓት ነገሩን ለማድበስበስና ለማደናገር ተቃውሞዎቹ በክልሎቹ ባልሥልጣናት የአስተዳደርና የአመራር ብቅት ማነስ የተቀሰቀሱ ናቸው በማለት የሕዝቡን ተቃውሞ ወደክልሎቹ አመራሮች በመወርወር፤ የክልሎቹን አመራር በማተራምስ፤ በየክልሎቹ አመራር መሀከል ቅራኔዎችን በማባባስና በማናቆር፤ አዳዲስ የህወሓት ታዛዥ አባላትን በየድርጅቶቹ በመሰግሰግ የበላይነቱን ለመቀጠል እየጣረ ይገኛል። ይህ የህወሓት መሠሪ ተግባር የነበረ ነው፤ ለወደፊቱም የሚቀጥል ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





በበታችነት ሕመም የተጠቁ አሳዛኝ ፍጡሮች ባዶ ጩኸት!
ሸግዬ ነብሮ (ኢጆሌ ባሌ)
“አገር አጥፊው አረም በሀገሬ ሲስፋፋ፣
ሁሉም ተዳከመ የሚያርመው ጠፋ፣
የጊዜ ጉዳይ ነው እኔ አለቆርጥም ተስፋ፣
ሀገሬ ነው የሚል ኢትዮጵያዊ ሁሉ፣
ጥቃቱ ይሰማው ሲቆረስ አካሉ።”
ከሊቀ ማዕመራን አበባው ይግዛው “ወይ ሀገሬ” ከሚለው ግጥም የተወሰደ።
የአውሮፓ ቅኝ ገዥዎች አፍሪካን እንደ ቅርጫ ሥጋ ለመቀራመት በተነሱበት ወቅት በተለያዩ አገሮች እገራቸውን ያስገቡት በኃይማኖት አስተማሪነት ሰም የቄስ ካባ አልብሰው የመረጃ (ሰላይ) ሰዎቻቸውን በመላክ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...