ኮማንድ ፖስት (አዘአኮ)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

አንተነህ መርዕድ

በማንኛውም ጊዜና በየትም የዓለም ክፍል የተከሰቱ አምባገነኖች በአንድ ማህፀን ውስጥ እንደተፈጠሩ ፍፁም መንትያዎች (አይደንቲካል ትዊንስ) በገፅታና በባህርይ በጣም ይመሳሰላሉ። አዲስ የተፈጠሩ አምባገነኖች ታሪክ ሆነው ካለፉት ጨካኞች ብዙ ትምህርት ቀስመውና ልቀው ግፍን ያለገደብ በሕዝብ ላይ ይፈፅማሉ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የሀብታሙ አያሌው አሜሪካ መግባት ሳይሆን የሚያስደስተኝ፤ በገዛ አገሩ ላይ መታከም አለመቻሉ ነው የሚያሳዝነኝ

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

የትነበርክ ታደለ

Habtamu Ayalew

ከሦስት ዓመት በፊት ለአንድ በውጪ ቋንቋ ለሚታተም መጽሔት Seeking Cure Abroad Growing Number of Ethiopians Look for Medical Solutions in Foreign Lands የሚል ጽሁፍ አቅርቤ ነበር።

ይህን ዘገባ በምጽፍበት ወቅት አዲስ አበባ ከተማ በሚገርም ሁኔታ ሞንታርቦ በሚንቀለቀል የድምጽ ብክለት ትታወክ ነበር። ይህ በሚኒባሶችና በአይሱዙዎች የተጫነ ሞንታርቦ የሚያወጣው ድምጽ የሙዚቃ ወይም የቲያትር ማስታወቂያ እንዳይመስላችሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ትንሽ ድፍረት፤ ራስን ለማየት

የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Inactive

ይገረም አለሙ

Sun Tzu, The Art of War

በማናቸውም እንቅስቃሴ የበላይነትን/አሸናፊትን ለመቀዳጀት መሰረታዊ ቁልፍ ከሆኑ ጉዳዮች ውስጥ ራስንና ተፎካካሪን/ጠላትን ማወቅ ግንባር ቀደሞች ናቸው። እነዚህን ሁለቱን በሚገባ ሳያውቅ የሚነሳ ወይንም በሂደት እነዚህን ለማወቅ የማይጥር ግለሰብም ይሁን ቡድን ውጤታማ አይሆንም። ይህ ጉዳይ በተለይ በወታደራዊና ፖለቲካዊ ጉዳይ ሲሆን ውድቀቱ በግለሰብና በቡድን ብቻ የሚገታ አይደለም። ለአገርና ለሕዝብ ይተርፋልና።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኢትዮጵያዊነት ስሌት ለነፃነት ብቻ፤ ቀላል አቀራረብ

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

አቢይ ኢትዮጵያዊ ሥጋዊ ወመንፈሳዊ

Ethiopia

እንደመግቢያ፤

እኔ ከአባቴ የአምቦ ጉደር ሙቱሉ ኦሮሞነቴ ወደኋላ አስር በሚቆጠሩ ዘሮቼ ከአያቴ ተቆጥሮልኝ ባጠናሁት፤ እና በእናቴ ደግሞ ከኮንሶ-ኦሮሞነት በነገረችኝ የዘር ሐረጓ አዲስ አበባ ተወልጄ ባድግም ኢትዮጵያዊነቴን እንጂ፤ አንዳንድ ትግሬነትን እንዳሸመቁበት፣ ጉጅሌው ባለፉት ሃያ አምስት ዓመታት ቋንቋ እያስተማረና ለምድ እያለበሰ ሲያሰለጠናቸው በድብቅ ደም እንዳፈሰሱት ለአገር ሻጭ ጀሌዎች የገዳይ ተመልካች አልነበርኩም፤ አልሆንምም። የዚህ ሁሉ መገለፅ ምክንያቱ የኢትዮጵያዊነትን አሊያም የኦሮሞነትንም ሆነ የኤርትራዊነትን ጭምብል አድርገው ነፃነታችንን የሚወጉትን በአደባባይ ለማጋለጥ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ይድረስ ለኦህዴድ እና ለብአዴን አባላት

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ከአማራና ኦሮሞ ትብብር ይለምልም ፕሮጀክት (አኦትይፕ)

በአሁኑ ወቅት በአገራችን ኢትዮጵያ በተለይም በአማራና በኦሮሚይ ክልሎች ላይ በህወሓት ትእዛዝ እየደረሰ ያለውን የዜጎች ስቃይና እንግልት እያያቹት ነው። በሁለቱም ክልሎቹ የተነሳውን ፀረ-ህወሓት ተቃውሞ በሚገባ የተረዳችሁት መሆን አለበት። የተቃውሞዎቹ መሠረታዊ ጥያቄ የብአዲንና የኦህዲድ የአስተዳደር በደል ሳይሆን፤ የተቃውሞዎቹ መሠረታዊ ጥያቄ የህወሓት የባላይነት ይወገድና ኦህዲድና ብአዲን የህወሓት አገልጋዮች ወይም ሎሌዎች መሆናቸው ያብቃ ነው። ወገን እየሞተና እየተሰቃይ ያለው ለእናንተም ነፃነት እያለ ነው። ህወሓት ነገሩን ለማድበስበስና ለማደናገር ተቃውሞዎቹ በክልሎቹ ባልሥልጣናት የአስተዳደርና የአመራር ብቅት ማነስ የተቀሰቀሱ ናቸው በማለት የሕዝቡን ተቃውሞ ወደክልሎቹ አመራሮች በመወርወር፤ የክልሎቹን አመራር በማተራምስ፤ በየክልሎቹ አመራር መሀከል ቅራኔዎችን በማባባስና በማናቆር፤ አዳዲስ የህወሓት ታዛዥ አባላትን በየድርጅቶቹ በመሰግሰግ የበላይነቱን ለመቀጠል እየጣረ ይገኛል። ይህ የህወሓት መሠሪ ተግባር የነበረ ነው፤ ለወደፊቱም የሚቀጥል ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

“ኢትዮጵያን አፈራርሰን ኦሮሚያን እንገነጥላለን”

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

በበታችነት ሕመም የተጠቁ አሳዛኝ ፍጡሮች ባዶ ጩኸት!

ሸግዬ ነብሮ (ኢጆሌ ባሌ)

“አገር አጥፊው አረም በሀገሬ ሲስፋፋ፣
ሁሉም ተዳከመ የሚያርመው ጠፋ፣
የጊዜ ጉዳይ ነው እኔ አለቆርጥም ተስፋ፣
ሀገሬ ነው የሚል ኢትዮጵያዊ ሁሉ፣
ጥቃቱ ይሰማው ሲቆረስ አካሉ።”
ከሊቀ ማዕመራን አበባው ይግዛው “ወይ ሀገሬ” ከሚለው ግጥም የተወሰደ።

የአውሮፓ ቅኝ ገዥዎች አፍሪካን እንደ ቅርጫ ሥጋ ለመቀራመት በተነሱበት ወቅት በተለያዩ አገሮች እገራቸውን ያስገቡት በኃይማኖት አስተማሪነት ሰም የቄስ ካባ አልብሰው የመረጃ (ሰላይ) ሰዎቻቸውን በመላክ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ