ጉድና ጅራት ከወደኋላ ነው፣ የሜቴክ ጉድ ዓይኑን አፍጥጦ ጥርሱን አግጥጦ መጣ
እሸቱ ሆማ ቀኖ

ጉደኛው ኢሕአዴግ በስኳር ፋብሪካዎች ላይ ያለውን አቋም መሰረታዊ በሆነ መልኩ መቀየሩን የዛሬው የፋና ዜና ገልጿል። የስኳር ፋብሪካዎች ግንባታ መጓተት ያስከተለውን ምስቅልቅል ሜቴክም ሆነ ኢሕአዴግ ሊደብቁት ከማይችሉበት ደረጃ ደርሷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





እሸቱ ሆማ ቀኖ

ጉደኛው ኢሕአዴግ በስኳር ፋብሪካዎች ላይ ያለውን አቋም መሰረታዊ በሆነ መልኩ መቀየሩን የዛሬው የፋና ዜና ገልጿል። የስኳር ፋብሪካዎች ግንባታ መጓተት ያስከተለውን ምስቅልቅል ሜቴክም ሆነ ኢሕአዴግ ሊደብቁት ከማይችሉበት ደረጃ ደርሷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





አሰፋ ጫቦ

“የከሸፈ ደብዳቤ !”ልለው ፈልጌ ተውኩት። ሳይቀባበል አይከሽፍምና ነው!”ከራስ ጋር መነጋገርና ት ዝ ብ ት!” ብዬ ጽፌ የነበረውን አይታችኋል ብዬ እገምታለሁ። እዚያ ላይ በነሐሴ ወር 2008 አንድ “ለመነሻ” የሚሆን ረቂቅ (Prliminary Draft) አዘጋጅቼ ለዚህ ይመጥናሉ ለምላቸው አስራጭቼ ነበር። ሊኖርን ከሚችሉት አማራጮች አንዱ አድርጌ ነበር ያየሁት። ከዚያ “ቄሱም ዝም! መጽሐፉም ዝም!” ሆነብኝ። እንድታውቁት ያክል እንዳለ አሁን ይኸውና አውጣሁት!
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ግርማ ካሳ

ኦቦ ቃሲም ሁሴን አባናሻ፣ ኦቦ ነጋ ጃላ በሊቀመንበርነት፣ ጀነራል ኃይሉ ጎንፋ በምክትል ሊቀመንበርነት የሚመሩት የተባበሩት የኦሮሞ ነጻ አውጭ ግንባር የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ኃላፊ ናቸው። ላስ ቬጋስ የሚገኘው የሕሊና ራዲዮ ላይ ቀርበው ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




ተሻለ መንግሥቱ
የወያኔው መንግሥት ያላወረሰን ነገር የለም። ሁለመናችንን እከክ በእከክ አድርጎናል - በቀላሉ በማይድን እከክ አውርሶን ወያኔም እኛም ጣር ላይ እንገኛለን - አሸናፊው ባልለየለት እልህ አስጨራሽ የአውራ ዶሮዎች ጦርነት ተጠምደን።
የመለስና የድርጅቱ የህወሓት ውርስ (ሌጋሲ) በአሥራዎች ቀርቶ በመቶዎች ዓመታትም ተዝቆ የማያልቅ ዕዳ አሸክሞናል። በኢኮኖሚውና በትምህርቱ ረገድ የደረሰብን ኪሣራ ምናልባት በጊዜ ሂደትና ደጋግ ዜጎች የአስተዳደሩን ልጓም ሲይዙ ሊስተካከል ይችላል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ምሕረት ዘገዬ (ከአዲስ አበባ)

ብዙ የምለው የለም። ከዚህ በታች ያለው በየድረገፆች ተለጥፎ የሚገኘው የሕወሓት አስገዳጅ ደብዳቤ በግልጽ ከሚናገረው እምብዝም የተለዬ ነገር መናገር አይቻልም። ደብዳቤው በራሱ ከበቂ በላይ የሆነ የአገር ዘረፋ መግለጫ ነው። አገር በደብዳቤ እየተዘረፈች ማለቋ ነው። በሕግ ሽፋን የሚደረግ የለዬለት አገርን ራቁት የማስቀረት ዘረፋ እየተካሄደ ነው! ባንክን መዝረፍ፣ ግምጃ ቤትን መዝረፍ፣ ቋሚና ተንቀሳቃሽ የአገርና የሕዝብ ንብረትን መዝረፍ፣ መሬትን መዝረፍ ... ዜጎችን ማሰር፣ ማሰቃየት፣ መግደል፣ ደብዛ ማጥፋት፣ ማስራብ፣ ማጋዝ፣ ማሳደድና ማሰደድ ... መቼም በማይረካ የዘረፋና የግድያ ሱስ ተጠምደው አገርን ማፍረስ የወያኔዎች ልዩ ባሕርይ እንደሆነ ወደ ዕድሜያቸው ጫፍ ደረሱ። እኛም እነሱም ስናሳዝን!
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ፈቃዱ በቀለ (ዶ/ር)
መግቢያ
ይህንን ጥያቄ አንድ ስሙን ልጠቅሰው የማልፈልገው ምሁር በኢሜይል ለብዙ ጓደኞቹ በጥያቄ መልክ ሲያስተላልፍ ለእኔም ስላስተላለፈልኝ ይህንን በሚመለከት ቀደም ብዬ በትንተና መልክ ያቀረብኩ ቢሆንም እንደገና ይበልጥ ግልጽ ለማድረግ ይህችን አጭር ትንተና ለመስጠት ቃጣሁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...