በጎንደር የሱዳኖችን ጥቃት በተመለከተ (ግርማ ካሣ)
ግርማ ካሣ ( This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. )
(ሚያዝያ 24 ቀን 2000 ዓ.ም. May 2, 2008)
“ዐፄ ዮሐንስ ይዋሻሉ
መጠጥ አልጠጣም ይላሉ
ሲጠጡ አየናቸው በርግጥ
እራስ የሚያዞር መጠጥ”
ይህ ለዐፄ ዮሐንስ አራተኛ የተገጠመ ቅኔ ነበር። ሰሙ፣ ዐፄ ዮሐንስ መጠጥ አልጠጣም እያሉ የሚያሰክር መጠጥ ሲጠጡ እንደሚታዩ የሚገልጽ ሲሆን፤ የቅኔው ዋና መልዕክት - ወርቁ ግን የእኝህን ታላቅ ኢትዮጵያዊ የደም መስዋዕትነት ያሳያል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...