"ወያኔም ማታለል፣ እኛም መታለል ችሎታችን ነው!"
ፊልጶስ
አሁን … አሁን ”'ከልሂቃኑ እስከ ኢ-ልሂቃኑ” ድረስ፤ ቀድም ብሎ ሙሶሎኒያዊያንና ሂትለራዊያን፤ ካለፉት ሃምሳ ዓመታት ወዲህ ደግሞ ሻዕቢያዊያንና ወያኔያዊያን፤ እንዲሁም ኦነጋዊያን ከባንዳ አያቶቻቸውና አባቶቻቸው የተቀበሉትን የፈጠራና የጥላቻ ታሪክ ስላወሩትና የሥልጣን ኮርቻውን ስለተፈናጠጡት፤ የሚናገሩትና የሚጽፉት ሁሉ እንደ እውነት ተቆጥሮ፤ “በኢትዮጵያ ሕዝብ መኻል ጥላቻና በደል አለ!” መባሉ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




