በቅዱሳን ቦታ ላይ - ርኩሳን አይኖሩበትም! (ገሞራው)
ገሞራው - ዘስዊድን
ጦማር ቁጥር 2 (የመጀመሪያው ቁጥር ተከታይ)
ግባዊ ዓላማው እኔን ከምወዳት ሀገሬ ምድር ነቅሎ ለማስወጣት በሆነ ዕቅድ የትውልድ ቦታዬን ዘራቸው ለሆነ ሰው መስጠታቸውን ባለፈው መቅድማዊ መልዕክቴ ላይ መግለጼን ታስታውሱልኛላችሁ። የተፈፀመብኝ በደል እጅግ ቅጥ ያጣ መሆኑን ያነበበው ወገን ሁሉ እንደተረዳልኝ ተስፋ አደርጋለሁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...