”ህዝባዊ ተነሳሽነት ብዙ ሥራ ይቀረዋል” አቶ አክሉ ግርግሬ
ያሬድ ክንፈ ከስዊድን
በዕለተ ቅዳሜ ኅዳር 6 ቀን 2001 ዓ.ም. ከምኖርባት ከተማ 200 ኪሎ ሜትር ርቃ ወደምትገኘው የስዊድን ዋና ከተማ ስቶክሆልም ያቀናሁት በመኺና ነበር። በዕለቱ የጉዞዬ ዋና ዓላማ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሊቀመንበር ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ እና አቶ አክሉ ግርግሬ (የፓርቲው የሥራ አስፈፃሚ አባልና የዕቅድና የስትራቴጂ ኃላፊ) ከኢትዮጵያውያን ጋር ከቀኑ በ7 ሰዓት ሊያደርጉ ያቀዱትን ውይይት መሳተፍ ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




