አባቱን አክባሪ ትውልድ በሲያትል (አቤል አድማሱ)
አቤል አድማሱ
እ.ኤ.አ. February 13, 2010 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩን የሥነ መለኮትና የቅዳሴው ሊቅ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ዜና ማርቆስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስን የመጨረሻ ስንብት አስመልክቶ በተለያዩ የዜና ማሰራጫዎችና የድረ ገፆች ላይ አይነተኛና ለምዕመናን አስደንጋጭ ዜና ሆኖ ሰንብቷል። ሙሉውን አስነብበኝ ...





