አባቱን አክባሪ ትውልድ በሲያትል (አቤል አድማሱ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

አቤል አድማሱ

እ.ኤ.አ. February 13, 2010 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩን የሥነ መለኮትና የቅዳሴው ሊቅ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ዜና ማርቆስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳስን የመጨረሻ ስንብት አስመልክቶ በተለያዩ የዜና ማሰራጫዎችና የድረ ገፆች ላይ አይነተኛና ለምዕመናን አስደንጋጭ ዜና ሆኖ ሰንብቷል። ሙሉውን አስነብበኝ ...

በረዶ (ኩችዬ)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ኩችዬ

ወዳጄ ልጅ አበራ!

ሲፈራ-ሲቸር ያደረ መንፈሴን እንደምንም አነቃቃሁና ቀያችን የተከመረውን በረዶ ለመዛቅ ጧቱ ላይ ብቅ ብዬ ነበር - “ላይቀርልኝ ዕዳ!” ተብሎ የለ። ታዲያ ያልጠበቅሁት ነገር ገጠመኝ። ባወራረድ ውበቱና በነጠረ ንጣቱ ትናንት ሲያማልለኝና እንደመፈላሰፍም ሲያደርገኝ የነበረ ገራ-ገር በረዶ ዛሬ ፍጹም ጠባዩን ቀይሮ፤ እብሪተኛ “በላ ልበልሃ!” የሚል ጉድ ሆኖ አገኘሁት። ሙሉውን አስነብበኝ ...

“ለዚህ ያደረሰን እግዚአብሔር ይመስገን” (አበራ ለማ)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

- በኦስሎ የኢ.ኦ. የቅ/ገብርዔልና ያቡነ ተ/ኃይማኖት ቤ/ክ. ምዕመናን መሪ መዝሙር

አበራ ለማ (ከኦስሎ)

“መስክሩ … ድንቅ ሥራ መስክሩ

ለዓለም ሁሉ ንገሩ” መጽሓፉ እንዲል፣ እናም ያየነውን ሁሉ በእውነት ስለእውነት እንዲህ እንመሰክር ዘንድ አዶናይ አዘዘነ … ተቤጀነ። ሙሉውን አስነብበኝ ...

የግንቦት ሰባት ሌላ የተሳካ ስብሰባ በዳላስ ተካሄደ፡ ሁለት መቶ ሀምሳ ሰው ተጠመቀ

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ልጅ ተክሌ

መስከረም 25 መሆኑ ነው? እኛ ተናጋሪዎቹ እኛ እንግዶቹ ወደ ውስጥ ስንገባ፡ የዳላስ ክራውን ፕላዛ ሆቴል የመሰብሰቢያ አዳራሽ ከግማሽ በላይ ሞልቷል። ስብሰባው ከተጠራበት ሰዓት ሰላሳ ደቂቃ በላይ ዘግይተን መጀመር ግን አልፈለግንም። ዶ/ር ብርሀኑ መሀል ቁጭ አለ። አቶ ዘነበ ሀይለማሪያም ገነሜ በስተግራ፡ ልጅ ተክሌ ደግሞ በስተቀኝ ተቀመጠ። የመድረኩ መሪና ሰብሳቢው አቶ አበበ እንግዶቹን አስተዋወቀ። ስብሰባው ተጀመረ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ይድረስ ለውድ ብርቱካን! (ኩችዬ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ይድረስ ለውድ ብርቱካን!

ቃሊቲ እስር ቤት - አዲስ አበባ

June 7 2009

ኩችዬ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. / www.kuchiye.blogspot.com

 

“ታውቅ ይሆን?” እያልኩ አወጣና አወርዳለሁ። “የስንቱን ህሊና እንደነካች ታውቀው ይሆን?” እላለሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...