ደሞዝ፣ መንጃ ፈቃድና ንግግር
አባ ጅፋር
ሰው ይናገራል። ፍሬ ነገር የሆነ፤ ገለባ የሆነ ነገር ይናገራል። ገለባብም ጥቅም አለው። ከብት ይመግባል። ከብቶችም ሆዳቸው ይሞላል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





አባ ጅፋር
ሰው ይናገራል። ፍሬ ነገር የሆነ፤ ገለባ የሆነ ነገር ይናገራል። ገለባብም ጥቅም አለው። ከብት ይመግባል። ከብቶችም ሆዳቸው ይሞላል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ጽዮን ግርማ
ምስክርን የማውቀው ኢትዮጵያ ነው፤ ዛሬ አገኘኹት። በእናቱ ጫንቃ ላይ የነበረው ያ ሁሉ አይበገሬነት ጠፍቶ በፋርመርስ ሥጋ ቤት አንገቱን ደፍቶ ሥጋ ቆራጭ ኾኗል። ምስክር የወጣበት የውስጠኛው ክፍል የገባው ሥጋ ተስተካክሎ እየተቆራረጠ ለገበያ የሚዘጋጅበትና የሥጋ ዘሮቹን ተከትለው የሚመጡትን ቆሻሻዎች ማጽዳት ነው። ምስክር በቆምንበት የተሻለ ኑሮ እየመራ ስለመኾኑ አጠር አጠር አድርጎ ነገረኝ፤ ...
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ጽዮን ግርማ

"... እንዴት አድርጌ ደመወዜን እኮ አልሰጠችኝም፤ ቆይ ዛሬ ቆይ ነገ እያለች ይኸው እስከ አሁን ታጉላላኛለች። ማታ ማታ በገባች ቁጥር እስከሚበቃት እነግራታለኁ፤ እርሷ መቼ ሰበብ ታጣለች። ቢጨንቀኝ ላገናኘኝ ልጅ ደውዬ ነገርኁት፤ ይብሱኑ እርሱም እኔም ያበደርኋትን አልከፈለችኝም አለኝ። ወይ አሜሪካ! ጉዷን አየኁላት።" መቼም መመረሯ መግለጫ የለውም። ...
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ጽዮን ግርማ
... አባ "አንድ ሰው ጨመርሽልና" አሏት ከትውውቃችን አስቀድሞ አብረው እንዳዩን። "ኧረ ተመላሽ ናት አባ፤ ለሥራ ነው የመጣችው" አለቻቸው። "ትዳር መሥርተሻል?" ጠየቁኝ። "አዎን አባ ቆይቻለኹ" አልኋቸው። ሣቅ አሉና "እኔ ደግሞ ገና ከሩቁ ሳይሽ ልድርሽ እያሰብኹ ነበር፤" አሉኝ ሐሳባቸው ያለመሳካቱ የፈጠረባቸውን ስሜት በፈገግታቸው እየሸፈኑ። ...
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5






ጽዮን ግርማ
... ፀጉሯን በፋሽን የተቆረጠች፣ ቀጭን ዝንጥ ያለች ልጅ ቦርሳዋን በአንድ እጇ አስገብታ በአንድ እጇ የስታር ባክስ ቡናዋን እንደያዘች ከአሳንሳሩ ወጣች። የፋሽን ትርኢት በምታሳይ ሞዴል አረማመድ በሽቶዋ አውዳን፣ ማስቲካዋን እያላመጠች በአጠገባችን እልፍ አለች። ከሴቶች ማጌጫ የቀራት ነገር አለ ማለት አይቻልም። እኔ "ልጅቷ" አልኳት እንጂ እሷ እንኳን "ልጁ" ነበረች። በጣም ተገርሜ "ወንድ ነው አይደል?" ስል ወ/ሮ ሐረገወይንን ጠየቅኋት። "አዎ፤ ወንድ ነው፣ ግን ደግሞ ሚስት ነው" አለችኝ። መጸየፏ ከፊቷ ያስታውቃል። ...
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5






ጽዮን ግርማ
... በርካቶች ሥራ ፍለጋ በሚሰደዱባት የዓለም ቁንጮ በሆነችው ሀገረ አሜሪካ፣ ገላቸውን ለሽያጭ ላቀረቡት ወጣት እንስቶችስ "አይ የእንጀራ ነገር" ስል ደረቴን ልድቃላቸው ይሆን? ጉዳዩ የእንጀራ አይመስልም፤ እናም ደረት የመድቃቱ ነገር አስፈላጊ አልመሰለኝም። ...
ሙሉውን አስነብበኝ ...