“ቴዎድሮስ የት ገባ?”
ነፍሳቸውን ይማርና! የቀድሞው ጠ/ሚ መለስ በአንደኛ ደረጃ ት/ቤት ውስጥ ጉብኝት እያደረጉ ነው፤ ለተማሪዎች ንግግር ካደረጉ በኋላ “አሁን ጥያቄ ካላችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ” አሉ። ...
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ነፍሳቸውን ይማርና! የቀድሞው ጠ/ሚ መለስ በአንደኛ ደረጃ ት/ቤት ውስጥ ጉብኝት እያደረጉ ነው፤ ለተማሪዎች ንግግር ካደረጉ በኋላ “አሁን ጥያቄ ካላችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ” አሉ። ...






ዳንኤል ክብረት
ሰሞኑን የኢትዮጵያ ሕዝብ የመነጋገርያ አጀንዳ የሆነ አንድ ጉዳይ አለ። የአቡነ ጴጥሮስና የምኒሊክ ሐውልትና የባቡሩ መሥመር ያላቸው ዝምድና። ስለ ባቡር በመዝፈን ከመቶ ዓመት በላይ ያሳለፍን ሕዝቦች የከተማ ባቡር ማግኘታችንን በዕልልታ የምንቀበለው ነገር ነው። ዘግይተን ይሆናል እንጂ አልቸኮልንም። ሥራው በቁርጠኝነት መጀመሩና ከወሬ አልፎ ሲተገበር ማየታችንም እሰዬው የሚያሰኝ ሆኗል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 3 / 5





ኢየሩሳሌም አርኣያ
የህወሓት ማ/ኰሚቴ አምባሳደር ተወልደ ገብሩ (በቅጽል ስማቸው ተወልደ አጋሜ) በገዛ ፈቃዳቸው ከፓርቲው እንደለቀቁ ምንጮች አረጋገጡ። ባለፈው በተካሔደው የፓርቲው ጉባኤ ላይ የመልቀቂያ ጥያቄ አቅርበው ከማ/ኰሚቴ አባልነት እራሳቸውን እንዳገለሉ አስታውቀዋል። በአምባሳደርነት ሲያገለግሉ የቆዩት ተወልደ «አጋሜ» ከ1993 ዓ.ም. በኋላ ተዛውረው በአትሌቲክስ ፌዴረሽን ያለሙያቸው ተመድበው ቆይተዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




አያልቅበት አደም
የደምሴን መታመም ከሰማሁ ወዲህ ያደረበት የስኳር ሕመም (ዲያቤቲክስ) የዓይኑን ብርሐን ከማሣጣት በዘለለ ይህን ያህል ለሕይወቱ ያሰጋል ብዬ አልገመትሁም። ለመጀመሪያ ሕክምና ወደ ባንኮክ ተጉዞ ሲመለስ የአንደኛው ዓይኑ ብርሐን ማጣት አስከፊ ዜና ቢኖርም የቀኝ ዓይኑ ብርሐን ወደ 20 ከመቶ የተመለሰ መሆኑንና ሊሻሻል እንደሚችል በመስማቴ ተመስገን ብያለሁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




ዳግማዊ ጉዱ ካሣ
ለለውጥ ያህል ለምን አንባቢን ፈገግ ልታደርግ በምትችል የአዲስ አበባ ዘመነኛ ቀልድ አልጀምርም? ... አንድ የወያኔ ከፍተኛ ባለሥልጣን በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ሲዝናና ያመሻል። ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት አካባቢ ሲሆን ወደቤቱ ሊሄድ ቄንጠኛ ፕራዶ መኪናውን ሊያስነሳ ቢሞክር ያልታሰበ ብልሽት ያጋጥመውና ሞተሩ ለመነሣት እምቢዬው ይለዋል። ቢለው፣ ቢለው አልሆነለትም። ከዚያም ሌላ ምርጫ ሲያጣ ላዳ ታክሲ ያስጠራና ወደቤቱ እንዲያደርሰው ሹፌሩን ይጠይቀዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ተዘራ እሸቴ
በስፖርት ዘጋቢነት ድንቅ የሆኑ ባለሙያዎች ስራቸውን አስቀምጠውልን አልፈዋል። በርካቶች ደግሞ የነሱን ፈለግ ተከትለው ድርሻቸውን ተወጥተዋል። ደምሴም ከነዚህ ተርታ ይመደባል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...