አንድ ማስታወሻ ለጋዜጠኛ ደምሴ ዳምጤ

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ጋዜጠኛ ደምሴ ዳምጤ, Journalist Demissie Damteመስፍን ነጋሽ

በእኔ እድሜ የደምሴን ያህል አገራዊ የስፖርት ስሜትን፣ በተለይ እግር ኳስን ወደ ልባችን ያቀረበ ጋዜጠኛ አልነበረም። እንደዛሬው ኢንተርኔት መገልበጥ ማእረግ በማያሰጥበት ዘመን። በሳምንት ሁለትና ሦስት ቀን ስታዲየም በምገባበት፣ ሁለቱን ሙሉጌታዎች፣ እነሚሊዮን በጋሻውን፣ እነቸርኬን (ጊዮርጊስ)፣ እነሙሉዓለም እጅጉን (ጦሩ)፣ እነአብዲን (መድን)፣ እነአፈወርቅን (እርሻ)፣ ያ ደሞ የአየር ኀይሉ አጥቂ ማን ነበር? ... ረሳሁት ማለት ነው? (ይልቅ ተከላካያቸው መሰለ፣ ጆን ቴሪን ቁጭ ነበር)፣ ከዛ ደሞ ... ይህ ሁሉ ሲሆን ብቸኛው የስፖርት መረጃ ምንጫችን ደምሴ ነበር፤ እርግጥ ሌሎችም ጋዜጠኞች ነበሩ በተለይ እነ ... ማነው ... ይንበርበሩ መሰለኝ። ቢሆንም ደምሴ የተለየ መስህብ ነበረው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ፓርኪንግ

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

Parkingዳንኤል ክብረት

አሜሪካን ሀገር ወደሚኖሩ ወዳጆቼ ቤት ሄጄ ነበር። ከተጋቡ ሁለት ዓመት ሆኗቸዋል። ቤታቸው ስገባ የቤቱም ዕቃ የቤቱም ሰዎች ዝምታ ውጧቸዋል። አባ አጋቶን ቤት የገባሁ ነው የመሰለኝ። እርሱ ክፉ ላለመናገር ሰባት ዓመት ድንጋይ በአፉ ጎርሶ በአርምሞ ተቀምጧል። ነገር ዓለሙ አላምር ሲለኝ ‹ምነው ያለ ወትሯችሁ ዝምታ ዋጣችሁ› ብዬ ተነፈስኩ። እዚህ ቤት የነበረውን ሳቅና ጨዋታ ስለማውቀው። ‹ሳቅና ጨዋታ ዝና ካማራችሁ› ሲባል አልሰማችሁም።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አማረ አረጋዊ ጩቤ ጨበጠ!

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

አማረ አረጋዊ, Amare aregawiተስፋዬ ገብረአብ

አማረ አረጋዊ ከልብ የሚያደርሱ ቃላትን በመጠቀም ኢህአዴግን የሚገለባብጥበት ጊዜ አለው። የረቡእ ርዕሰ አንቀፅ የዚህ ምሳሌ ነው። ኢህአዴግን በሁለት ከፍሎ ያየዋል። ሙሰኛ ያልሆኑ፣ ለአገር አሳቢ የሚላቸው አሉት። እንዲህ ማለቱ ሚዛን ለመጠበቅ ይሆናል። ርግጥ ነው፣ እኔ ጨምቄ ያቀረብኩት የርእሰ አንቀፁን ቁንፅል አሳብ ነው። አማረ በርዕሰ አንቀፁ ኢህአዴግ በመጪው ጉባኤ ራሱን እንዲያፀዳ መክሮአል። የአማረ ምክሮችና የኢህአዴግ ጠንካራ ጎን ሆነው የቀረቡት አጃቢዎች ገለል ሲሉ የኢህአዴግን እውነተኛ ምስል የሚገልፀው ክፍል የሚከተለውን ይመስላል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የሻዕቢያ መንገድ

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

Berket Simon, በረከት ስምኦንተስፋዬ ገብረአብ

 የኤርትራውያን የአረብኛ ፓልቶክ ክፍል በረከት ስምኦንን እንግዳ አድርጎ ጋብዞ ነበር። ጥያቄዎች ይቀርቡ የነበሩት በአረብኛ ቢሆንም፣ የትግርኛ ትርጉም ስለነበረው ሙሉውን ተከታትዬው ነበር። ውይይቱ ሲጨመቅ በሁለት መሰረታዊ ጥያቄዎች ዙሪያ ያተኮረ ነበር ማለት ይቻላል።

የመጀመሪያው፣ “የኢትዮ - ኤርትራ ድንበር ለምን አይካለልም? ችግራችሁ ምንድነው?” የሚል ነበር። በረከት የተለመደውን ምላሽ ሰጥቶአል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የበአሉ ግርማ ጆሮጠቢ

የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Inactive

በአሉ ግርማ Bealu Girmaተስፋዬ ገብረአብ

በኛ ዘመን የብእር ሰው ሆኖ መፈጠር መረገም ሆኖ ይሰማኛል። ከቡቃያው የሚነጋገር፣ በሁዳዱ ላይ ሽምጥ ፈረስ የሚጋልብ፣ ውሎው ከዋልካው፣ ማምሻው ከመልካው የሆነ ገበሬ እንዴት እድለኛ ነው? የኛ ዘመን ብእረኛ ህይወቱ በሰላዮች የተከበበ ነው። ተፈጥሮው ነውና አለመፃፍ አይችልም። መፃፍ ደግሞ አደጋ ነው። በአሉ ግርማ እንዲህ ባለ ችግር ውስጥ አልፎ፣ በከንቱ ያለፈ ደራሲ ነበር። ደርግ ብዙ ሰላዮች መድቦበት ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ውዥንብር ውስጥ

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

አቶ ግርማ ብሩ Girma Birruተስፋዬ ገብረአብ

ሰሞኑን ግርማ ብሩ አሜሪካ ለሚገኝ ሬድዮ ሰጠውን ቃለመጠይቅ በጥንቃቄ አዳምጬው ነበር። በርግጥ ሰውየው ስነአመንክዮአዊ ክርክር ይችልበታል። የሚጠቀምባቸው ቃላት ምርጥ ናቸው። ቢሆንም መረጃ ይደብቃል። ከእውነታው ይሸሻል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ