የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በ2013

Merkato, Addis Ababa, Ethiopia

የዋጋ ግሽበት፥ የገንዘብ ለውጥ፣ ያልተጠበቁትና ዱብ ዕዳ የኾኑት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያዎች

ኢዛ (ዓርብ ጳጉሜን ፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 10, 2021)፦ የ2013 ዓ.ም. ለመጠናቀቅ ሰዓታት ቀርተውታል። ሊጠናቀቅ ጥቂት ሰዓታት በቀሩት 2013 ዓ.ም. በአገሪቱ የኢኮኖሚ ሁኔታ ላይ ከተከሰቱ ክንውኖች አንኳር የኾኑት የብር ለውጥ እና አንደምታውም ከዓመቱ ኢኮኖሚያዊ ክንውኖች ውስጥ የሚጠቀስ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኢትዮጵያ ፖለቲካ በ2013

Ethiopians

ጦርነት፣ ምርጫ፣ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን፣ የውጭ ዲፕሎማሲ በዘንድሮው ዓመት ምን ይመስሉ ነበር?

ኢዛ (ሐሙስ ጳጉሜን ፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 9, 2021)፦ የ2013 ዓ.ም. መጠናቀቂያ የመጨረሻ ቀናት ላይ ነን። ኢትዮጵያና ዘንድሮ በታሪክ በእጅጉ የሚታሰቡ ክስተቶች የተስተናገዱበት ነው። በይበልጥ ብርቱ ፈተናዎችን ያስተናገደችበት ዓመት ነው ማለት ይቻላል። ኢትዮጵያን ከፍ የሚያደርጉ ክንውኖች የታዩበት ዓመት ቢኾንም፤ በይበልጥ ግን ተደራራቢ ፈተናዎችዋ ጐልተው የታዩበት ዓመት ኾኗል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በአገር ክህደት የተጠረጠሩ 10 የጦር መኮንኖች በእስር እንዲቀጡ የጦር ፍርድ ቤቱ ወሰነ

በአገር ክህደት ከተፈረደባቸው የጦር መኮንኖች

እስከ 18 ዓመት ጽኑ እስራት ተፈርዶባቸዋል

ኢዛ (ሐሙስ ነኀሴ ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. August 26, 2021)፦ በአገርና በአገሪቱ ሠራዊት ላይ ክህደት በመፈጸም፣ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ጉዳያቸው በደቡብ ዕዝ ቀዳማዊ ጦር ፍርድ ቤት ሲታይ የነበሩ አሥር የጦር መኮንኖች እስከ 18 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ወሰነ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የሽብርተኛው ሕወሓት ልክ የሌለው ዘረፋና ጥፋት በአማራ ክልል

TPLF (The terrorist group)

ንፋስ መውጫና በሌሎችም አካባቢዎች የሴቶች ቀለበት፣ የጆሮ ወርቅ ሀብልና የመሳሰሉትን ሳይቀር ዘርፈዋል

ሪፖርታዥ

ኢዛ (ረቡዕ ነኀሴ ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. August 25, 2021)፦ በሽብርተኝነት የተፈረጀው ሕወሓት በቅርቡ ይዟቸው የነበሩ የአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች ከፍተኛ ዘረፋና ውድመት መድረሱ እየተገለጸ ነው። የሽብርተኛው ቡድን በገባባቸው ከተሞች በተለይ የፈጸማቸው ዘረፋዎች ከቤት ቁሳቁስ ጀምሮ እስከ ትላልቅ መሠረተ ልማት ግንባታዎችን ነቅሎ እስከመውሰድ የደረሰ መኾኑን ሰሞኑን በተከታታይ የወጡ መረጃዎች አመልክተዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ተክለብርሃን አምባዬ ኮንትራክሽን በብድር ዕዳ የተያዙ አምስት ሕንፃዎች ለጨረታ ቀርበዋል

Tekleberhan Ambaye Construction Plc

ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሌላ ከሌሎች የግል ባንኮችም ተበድሯል

ኢዛ (ሰኞ ነኀሴ ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. August 23, 2021)፦ ከተለያዩ ባንኮች ቢሊዮኖች የሚገመት ብድር በመውሰድ እና ዕዳዎቹን ባለመክፈል በተደጋጋሚ ስሙ የሚነሳው ተክለብርሃን አምባዬ ኮንስትራክሽን ከአምስት በላይ በማስያዣነት ያቀረባቸው ሕንፃዎች ለጨረታ መቅረባቸውን ምንጮች ገለጹ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ