የሶማሌ ክልል የጸጥታ ኃይል ወደ ግንባር ሊንቀሳቀስ ነው
የክልሎች ልዩ ኃይል በቦታው እየደረሱ ነው
ኢዛ (ዓርብ ሐምሌ ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 16, 2021)፦ አገር ለማፍረስ የመጣውን ኃይል በሕብረት ከመታገል ውጪ አማራጭ የሌለ መኾኑን እና የሕወሓትን የሽብር ቡድን ጥቃት ለመከላከል የሶማሌ ክልል የጸጥታ ኃይል ወደ ግንባር ለመላክ ዝግጅት እየተደረገ መኾኑ ተገለጸ። ክልሎች የጸጥታ ኃይሎቻቸውን እየላኩ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



