ቃለ ምልልስ ከህግ ባለሙያዋ ኤልሳቤት ወሰኑ ጋር (ሰማያዊ ፓርቲ)
የህግ ባለሙያ የሆነችውና የሰማያዊ ፓርቲ የዲሲፕሊን ኮሚቴ አባል ኤልሳቤት ወሰኑ ከመለከት የኢትዮጵያ ራዲዮ (ቫንኩቨር) ጋር ያደረገችው ቃለ ምልልስ:-
- ኤልሳቤት በማርች 8 ቀን በአዲስ አበባ በተደረገ የሩጫ ውድድር ላይ ተቃውማችኃል ስለተባሉና ለ11 ቀናት በእስር ቤት ተጥለው ስለነበሩ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት የምትለው አለ
የህግ ባለሙያ የሆነችውና የሰማያዊ ፓርቲ የዲሲፕሊን ኮሚቴ አባል ኤልሳቤት ወሰኑ ከመለከት የኢትዮጵያ ራዲዮ (ቫንኩቨር) ጋር ያደረገችው ቃለ ምልልስ:-
- ኤልሳቤት በማርች 8 ቀን በአዲስ አበባ በተደረገ የሩጫ ውድድር ላይ ተቃውማችኃል ስለተባሉና ለ11 ቀናት በእስር ቤት ተጥለው ስለነበሩ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት የምትለው አለ