የህወሓት/ኢህኣዴግ መንግሥት ሥልጣን ከጨበጠበት ከ፩ሺ፱፻፰፫ ዓ. ም. (1991 አ.አ.) ጀምሮ የኢትዮጵያን ሀገራዊ ሉዓላዊነት እየሸረሸረና የሕዝቡን መብት እየረገጠ ፈላጭ ቆራጭ ሥርዓት ሆኖ መውጣቱ ዛሬ ከምንም ጊዜ የበለጠ ግልጽ ሆኗል። ያለፉት 19 ዓመታት የህወሓት/ኢህአዴግ አገዛዝ ኢትዮጵያ ድንበርዋ እንዲደፈር፤ ህዝቧ በዘር እንዲለያይና እርስበርስ እንዲጣላ፤ የኢትዮጵያ መሬት በርካሽ ዋጋ ለውጭ ባለህብቶች ተሸንሽኖ እንዲሸጥ በአንጻሩ ደግሞ በርሃብ የሚጠቃው የሚሰቃየውና የሚሞተው ሕዝብ ቁጥሩ እንዲያሻቅብ የሆነበት፤ ብልጭ ብሎ የነበረው የዴምክራሲ ጭላንጭል የጠፋበት፣ ፍትኅ ጠፍቶ ዜጎች ሲዋከቡ ሲታሰሩ ሲደበደቡ ሲገደሉ ሲሰደዱ ዘወትር የምናይበት፤ የሀገሪቱ ሃብት በጥቂቶች፣ በሥልጣን ኮርቻ ላይ በጉልበት በወጡ አምባገነኖች እየተዘረፈ መሆኑን በየዕለቱ የምናይበት ዘመን ነው። (… ሙሉውን መግለጫ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!)

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ