በቴሌብር ለመጠቀም የተመዘገቡ ከ6 ሚሊዮን በላይ ደረሱ

4ጂ 67 ከተሞች ላይ ደርሷል
ኢዛ (ቅዳሜ ሐምሌ ፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 10, 2021)፦ በቅርቡ “ቴሌብር” በሚል ስያሜ የጀመረው ኢትዮ ቴሌኮም በዚህ አገልግሎት ለመጠቀም የተመዘገቡ ደንበኞቹን ቁጥር ከስድስት ሚሊዮን በላይ ማድረሱ ተመለከተ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (ቅዳሜ ሐምሌ ፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 10, 2021)፦ በቅርቡ “ቴሌብር” በሚል ስያሜ የጀመረው ኢትዮ ቴሌኮም በዚህ አገልግሎት ለመጠቀም የተመዘገቡ ደንበኞቹን ቁጥር ከስድስት ሚሊዮን በላይ ማድረሱ ተመለከተ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (ቅዳሜ ሐምሌ ፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 10, 2021)፦ በተለያዩ መመዘኛዎች በኢትዮጵያ ከተካሔዱ ምርጫዎች በተሻለ ሁኔታ ተካሒዷል ተብሎ የሚታመንበትን የስድስተኛው አገራዊ ምርጫ ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል ተብሎ እየተጠበቀ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (ቅዳሜ ሐምሌ ፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 10, 2021)፦ አቢሲንያ ባንክ በ2013 በጀት ዓመት ከቀረጥና ከሌሎች ተቀናሾች በፊት 2.8 (ሁለት ነጥብ ስምንት) ቢሊዮን ብር ማትረፉን ባወጣው መግለጫ ገልጿል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (ዓርብ ሐምሌ ፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 9, 2021)፦ የታላቁ የህዳሴ ግድብ ጉዳይ ከዚህ በኋላ ወደ ጸጥታው ምክር ቤት ሔዶ አጀንዳ የሚሔድበት እድል እንደሌለ ኢትዮጵያ አስታወቀች።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (ዓርብ ሐምሌ ፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 9, 2021)፦ ከኢትየጵያ ወቅታዊ አጀንዳዎች መካከል አንዱ የኾነው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ጉዳይ በግብጽና በተባባሪዎቿ የጸጥታው ምክር ቤት ዘንድ ቢቀርብም፤ ከሳሾችዋ እንዳሰቡት ሳይኾን ኢትዮጵያ ድል ያደረገችበት ኾኗል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (ሐሙስ ሐምሌ ፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 8, 2021)፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በታሪኩ ከፍተኛ የተባለውንና ከታክስ በፊት 20.3 (ሃያ ነጥብ ሦስት) ቢሊዮን ብር ትርፍ ማግኘቱን አመለከተ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (ሐሙስ ሐምሌ ፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 8, 2021)፦ በማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ መረጃ መሠረት የሰኔ ወር የዋጋ ግሽበት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ24.5 (ሃያ አራት ነጥብ አምስት) በመቶ ጭማሪ ማሳየቱንና የምግብ ዋጋ ግሽበት ደግሞ በ28.7 (ሃያ ስምንት ነጥብ ሰባት) በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን ገልጿል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (ረቡዕ ሰኔ ፴ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 7, 2021)፦ የአማራን ሕዝብ ነጥሎ ለማጥቃትና ከአማራ ጋር የምናወራርደው ሒሳብ አለን በሚል ከትሕነግ እየተቃጣ ያለውን ጥቃት ለመከላከል የሚያስችለን ብቃቱም ችሎታውም እንዳላቸው የአማራ ክልል ርዕስ መስተዳድር ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (ረቡዕ ሰኔ ፴ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 7, 2021)፦ በትግራይ ክልል የሰብአዊ ድጋፍ ለማድረግ ፍላጎት ያላቸው አካላት ወደ ትግራይ ለሚያደርጉት በረራ ፍቃድ መሰጠቱን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ኢዛ (ረቡዕ ሰኔ ፴ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 7, 2021)፦ “ኢድና ሞል” በመባል የሚታወቀው እና በተክለብርሃን አምባዬ ባለቤትነት የተያዘው ሕንጻ ባለበት የባንክ እዳ፤ ለጨረታ ቀርቦ አንድ የቻይና ኩባንያ 810 ሚሊዮን ብር ዋጋ ሰጥቶ አሸናፊ ስለመኾኑ የኢትዮጵያ ዛሬ ምንጮች ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...