በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ሦስት ሰዎች ተገኙ
ኮሮና ቫይረስን በምስል ለማሳየት በበሽታ ቁጥጥርና መከላከል ማዕከል የተሠራጨ
አንዱ ኢትዮጵያዊ ነው
ኢዛ (እሁድ መጋቢት ፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. March 15, 2020)፦ በኮሮና ቫይረስ የተጠቁ ሦስት ተጨማሪ ሰዎች ኢትዮጵያ ውስጥ መገኘታቸው ታወቀ።
እነዚህ ሰዎች በቅርቡ የኮሮና ቫይረስ ከተገኘበት ጃፓናዊ ጋር ንክኪ የነበራቸው ናቸው ተብሏል። (ኢዛ)



