ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝን አስሬአለሁ የሚል ወህኒ ቤት ጠፋ
ኢትዮጵያ ዛሬ (ዓርብ ኅዳር ፴ ቀን ፳፻፱ ዓ.ም. Dec. 9, 2016)፦ “ተመስገን ያለበትን ቦታ ለማወቅ ለ3ኛ ቀን ፍለጋ አንዳችን ወደ ዝዋይ፣ አንዳችን ወደ ሸዋ ሮቢት፣ አንዳችን ወደ ማዕከላዊ እስር ቤቶች እየሄደን ሲሆን፤ እናታችን ደግሞ ወደ ቤተክርስቲያን እየሄደች ነው።” ሲል ዛሬ ጠዋት የጋዜጠኛ ተመስገን ወንድም ታሪኩ ደሳለኝ በፌስቡክ ገጹ ቤተሰቡ ያለበትን ኹናቴ እና ያደረበትን ስጋት ገለጠ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...